Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከሜክሲኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ጋር  ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  አቶ ደመቀ መኮንን ከሜክሲኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርሴሎ ኢብራርድ ጋር በበይነ መረብ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም በአገራቱ መካከል ለረጅም  ዓመታት የዘለቀውን በሁለትዮሽና በባለብዙ ወገን…

የጸጥታው ምክር ቤት የህዳሴው ግድብ ድርድር በአፍሪካ ህብረት እንዲታይ ድጋፉን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታው ምክር ቤት የህዳሴው ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በአፍሪካ ህብረት እንዲታይ ወሰነ። ምክር ቤቱ ትላንት ማምሻውን በካሄደው ስብሰባ ÷ የግድቡ ድርድር አሁን እየተካሄደ ባለው በአፍሪካ ህብረት በኩል እንዲካሄድ ያለውን ድጋፍ ገልጿል፡፡…

በዶሃ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለህዳሴ ግድብ የቦንድ ግዢ ፈጸሙ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በዶሃ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እንዲሁም የዳያስፖራ ማህበራት የ25 ሺህ የአሜሪካን ዶላር የቦንድ ግዥ ፈጽመዋል። በቀጠር የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር የ15 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ዋጋ ያለው…

በአማራ ክልል ከ15 ሚሊየን በላይ የቡናና የፍራፍሬ ችግኞች ለመትከል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአማራ ክልል ከ15 ሚሊየን በላይ የቡና፣ የቆላና ደጋ ፍራፍሬ ችግኞች ለመትከል እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ባለሙያ አቶ አወቀ ዘላለም እንደገለጹት፥ አርሶ አደሩ ከሰብል ልማት በተጨማሪ በሌሎች…

የጸጥታው ምክር ቤት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚያደርገውን ስብሰባ የሚቃወም ደብዳቤ ማምሻውን ለድርጅቱ ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የጸጥታው ምክር ቤት የሚያካሄደውን ስብሰባ በመቃወም ዛሬ ማምሻውን በሚካሄደው ሰልፍ ለድርጅቱ የሚሰጥ ደብዳቤ መዘጋጀቱም ተገልጿል። የጸጥታው ምክር ቤት ግብጽና ሱዳን ባቀረቡት ጥያቄ አማካኝነት በታላቁ…

ታላቁ የህዳሴ ግድብ የቀጠናዉን ምጣኔ ሃብታዊ ትስስር በማጠናከር ለሰላም ያለዉ ዋጋ ከፍተኛ ነው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ የቀጠናዉን ምጣኔ ሃብታዊ ትስስር በማጠናከር ለሰላም ያለዉ ዋጋ ከፍተኛ መሆኑን  የዘርፉ ተመራማሪዎች ተናገሩ ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የቀድሞ የህዳሴ ግድብ ተደራዳሪ እና የአባይ ጅኦ ፓለቲካ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ20 ቢሊየን ብር በላይ አተረፈ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2013 በጀት ዓመት ከ20 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማግኘቱ ተገለጸ፡፡ የንግድ ባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ የ2013 በጀት ዓመት የስራ አፈፃጸም አስመልከተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በዚህም ባንኩ በተጠናቀቀው የ2013…

ዘንድሮ በዓባይ ተፋሰስ ከ4ነጥብ 5 ቢሊየን በላይ ችግኝ ይተከላል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በዘንድሮው ክረምት በዓባይ ተፋሰስ አካባቢ ከ4ነጥብ 5 ቢሊየን በላይ የጥምር ደን ችግኝ የሚተከል መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ በአግባቡ በማከናወን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ከደለል በመከላከል የአገልግሎት…

የምርጫው ስኬታማ መሆን በኢትዮጵያ ላይ ትችት የሚያቀርቡ አከላት የተሳሳቱ መሆናቸውን ያረጋግጣል– ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ያካሄደችው ስድስተኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማ መሆን በኢትዮጵያ ላይ ትችት የሚያቀርቡ አከላት የተሳሳቱ መሆናቸውን ያረጋግጣል ሲሉ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ተንታኙ ላውረንስ ፍሪማን ገለጹ። ከ30 ዓመታት በላይ በአፍሪካ የኢኮኖሚ ልማት…

በአለም በኮቪድ-19 ህይዎታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 4ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ-19 ህይዎታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 4ሚሊየንን አልፏል፡፡ እስካሁን በአለም ከ185 ሚሊየን 974ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፥ ከ4ሚሊየን 20ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት…