Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባላት የአረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባላት በጉለሌ እጽዋት ማዕከል የአረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡ "ኑ አዲስ አበባን እናልብስ" በሚል መሪ ቃል በከተማዋ የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐግብር ዛሬም ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በዚህም…

በሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው በሐምሌ ወር ከአውሮፕላን ነዳጅ ምርት ውጭ ያሉ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ…

በአማራ ክልል 20 ወረዳዎች ላይ የወባ በሽታ ተከሰተ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአማራ ክልል 20 ወረዳዎች ላይ የወባ በሽታ መከሰቱን የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው÷ በሽታው በስፋት…

ከሳዑዲ አረቢያ 2 ሺህ 196 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከሳዑዲ አረቢያ 2 ሺህ 196 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎች በስፋት ለመመለስ በታያዘው እቅድ መሰረት በርካታ ዜጎች በየቀኑ ወደ አገራቸው እየተመለሱ እንደሚገኙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት…

ጃኮብ ዙማ እጃቸውን ለፖሊስ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማ ፍርድ ቤት በመዳፈር ወንጀል የተላለፈባቸውን የ15 ወራት እስራት ለመፈፀም እጃቸውን ሰጡ፡፡ ፕሬዝዳንቱ የተላለፈባቸው የእስር ቅጣት በመኖሪያ አካባቢያቸው ኩዋዙሉ ናታል ኢስት ኮርት ማረሚያ ቤት…

በሀገር ውስጥና በውጭ ያለን ኢትዮጵያውያን አንድና ብዙ ሆነን በብዙ መስኮች ለማሳካት እንነሣ – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀገር ውስጥና በውጭ ያለን ኢትዮጵያውያን አንድና ብዙ ሆነን በብዙ መስኮች ለማሳካት እንነሣ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ‘‘ብዙ ሆነን፣ ብዙ ነገሮችን በብዙ መስኮች…

የግብጽና የሱዳን ህዝቦች የአባይ መነሻ ኢትዮጵያ መሆኑን ተርድተው አብሮ መጠቀም እንደሚገባ ሊገነዘቡት ይገባል -ተቀዳሚ ሙፍቲ  ሐጅ ዑመር እድሪስ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የግብጽና የሱዳን ህዝቦች የአባይ መነሻ ኢትዮጵያ መሆኑን ተርድተው አብሮ መጠቀም እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ ገለጹ። በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ጽህፈት ቤት ግቢ ችግኝ…

በነገሌ ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው ምርጫ ዛሬ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገሌ ምርጫ ክልል ለህዝብ ተወካዮች እና ለክልል ምክር ቤቶች የሚወዳደሩ ዕጩዎች ምርጫ ዛሬ ጠዋት 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ ነው። የነገሌ ምርጫ ክልል ማስተባበሪያ ኃላፊ አቶ አማኑኤል ብርሃኑ ከ150 በላይ…

በአውሮፓ ዋንጫ እንግሊዝና ጣሊያን ለፍጻሜ ደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት ማምሻ በተደረገ ጨዋታ እንግሊዝ ዴንማርክን በማሸነፍ ለአውሮፓ ዋንጫ ፍፃሜ ማለፏን አረጋገጠች፡፡ ጨዋታው በመደበኛ ሰዓት በአንድ አቻ የተጠናቀቀ ሲሆን በተጨመረ 30 ደቂቃ እንግሊዝ አንድ ጎል በማከል 2 ለ 1 በሆነ ውጤት…

በደቡብ ክልል 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት የበጎ አድራጎት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በክልሉ የክረምት ወራት የበጎ አድራጎት ስራን በዲላ ከተማ የአቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በማደስ አስጀምረዋል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ስራ…