አሸባሪው ህወሃት ለኢትዮጵያ የደህንነት ስጋት ሆኖ እንዳይቀጥል ሙሉ ለሙሉ ተደምስሷል-ሌ/ጄ ባጫ ደበሌ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሃት በሃገሪቱ ላይ የደህንነት ስጋት ሆኖ እንዳይቀጥል ሙሉ ለሙሉ መደምሰሱን የመከላከያ የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ ገለጹ፡፡
ሌተናል ጀነራል ባጫ ደበሌ ከክፍሉ ከፍተኛ መኮንኖች ጋር ባደረጉት…