የፖለቲካ ፓርቲዎች በሃገራዊና ክልላዊ ልማት ላይ የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው መቀጠል አለባቸው-አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በሃገራዊና ክልላዊ ልማት ላይ የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጠየቁ።
በጋምቤላ ክልል የሚንቀሳቀሱ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ሃገራዊና ክልላዊ ልማት ላይ የጀመሩትን…