Fana: At a Speed of Life!

የፖለቲካ ፓርቲዎች በሃገራዊና ክልላዊ ልማት ላይ የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው መቀጠል አለባቸው-አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በሃገራዊና ክልላዊ ልማት ላይ የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጠየቁ። በጋምቤላ ክልል የሚንቀሳቀሱ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ሃገራዊና ክልላዊ ልማት ላይ የጀመሩትን…

ሱዳን በዳርፉር የጦር ወንጀል የፈጸሙ የቀድሞ ባለስልጣናትን አሳልፋ ለመስጠት ተስማማች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በዳርፉር የጦር ወንጀል በመፈጸም የሚፈለጉ የቀድሞ ባለስልጣናትን ለዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት አሳልፋ ለመስጠት ተስማምታለች፡፡ ውሳኔው በቅርቡ በሱዳን ጉብኝት ያደረጉት የዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተሰናባች ዓቃቤ…

በደሴ ከተማ አንዲት እናት ሶስት ወንድ ልጆችን በአንዴ ተገላገለች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ አንዲት እናት ሶስት ወንድ ልጆችን በአንዴ ተገላገለች። ወይዘሮ ራቢያ ሸምሰዲን በትላንትናው ዕለት ነው ሶስት ወንድ ልጆችን የተገላገለችው። በደሴ ከተማ ሮቢት ሰፈር ነዋሪ የሆነችው ወይዘሮ ራቢያ የምጥ ስሜት ስለተሰማት ወደ…

በትምህርት ዘርፍ የሰኔ 30 አረንጓዴ አሻራ ቀን “ኢትዮጵያን እናልብስ”መርሃ-ግብር ነገ በአርባ ምንጭ ከተማ ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ዘርፍ የሰኔ 30 አረንጓዴ አሻራ ቀን "ኢትዮጵያን እናልብስ" ሀገራዊ መርሃ-ግብር ነገ በአርባምንጭ ከተማ ይጀመራል። በመረሃ-ግብሩ ለመሳተፍ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ፣ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች፣የ12…

ምክር ቤቱ የተለያዩ አዋጆችንና ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ከ630 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በማጽደቅ ጉባዔውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 3ኛ አስቸኳይ ጉባዔውን ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ከ630 ሚሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ በጀትና የተለያዩ አዋጆችን በማጽደቅ ዛሬ አጠናቀቀ። የክልሉ ምክር ቤት ትናንት የተጀመረው ጉባኤ በበጀት አመቱ በክልሉ ለተከናወኑ መደበኛና…

የእምቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ ለማስወገድ ከዘመቻ ሥራዎች የተሻገረ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእምቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ ላይ በዘላቂነት ለማስወገድ ከዘመቻ ሥራዎች የተሻገረ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በጣና ሐይቅ ላይ የተከሰተው መጤ የእምቦጭ አረም ለሐይቁ የህልውና አደጋ መኾኑ በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል፡፡…

በመዲናዋ የሚገነበው የአማራ ባህል ማዕከል አልማ ለሚያከናውነው የልማት ስራ አጋዥ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ባህል ማዕከል ግንባታ የአማራ ህዝብ ባህልና ትውፊት ተጠብቆ እንዲቆይ ከማድረግ ባሻገር የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) የሚያከናውናቸውን የልማት ስራዎች እንደሚያግዝ ተገልጿል። በአዲስ አበባ የአማራ ባህል ማዕከል መገንቢያ ቦታ ርክክብን…

ሌ/ጀኔራል አስራት ዴኔሮ በመተከል ዞን ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ያለው ስራ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተቀናጀ ግብረ ሃይል ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጀኔራል አስራት ዴኔሮ የተመራ ቡድን በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎች ያሉበትን ሁኔታ ጎብኝቷል። ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም በዞኑና…

በማዕድን ማውጫ አካባቢዎች የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮች መፍትሄ ይፈልጋሉ-የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕድን ማውጫ አካባቢዎች የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮችን በሰላም ሚኒስቴር በኩል መፍትሄ እንዲገኝ መግባባት ላይ መደረሱን የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር አስታወቀ። ከክልሎች ጋር በነበረ ውይይት ላይ የሰላም ሚኒስቴር ዲኤታ ወ/ሮ ፍሬአለም…

የሚንስቴር መ/ቤቱ ሰራተኞች ከ4ሺህ በላይ ችግኞችን ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማቱ ሰራተኞች በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሚ ወረዳ "በኢትዮጵያን እናልብስ" አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ነው ችግኞችን የተከሉት። የትራንስፖር ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፥ ለትውልዱ አረንጓዴና…