Fana: At a Speed of Life!

ባህር አቋርጠው ሲጓዙ የነበሩ ከ700 በላይ የሚሆኑ ስደተኞች የህይወት አድን ሰራተኞች ታደጓቸው

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) በሊቢያ እና ማልታ ዳርቻዎች ከ 700 በላይ የሚሆኑ ስደተኞች ባህር አቋርጠው ሲጓዙ የህይወት አድን ሰራተኞች ታድገዋቸዋል፡፡ በዚህ ሳምንት ከሊቢያና ማልታ ዳርቻዎች ስደተኞቹ የሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጠው ወደ አውሮፓ ለመሻገር ሲሞክሩ ነው…

የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ሀይል ፖሊስ ደምብ ልብስ ሊቀይር ነው

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ሀይል ፖሊስ ደምብ ልብስ ሊቀይር መሆኑ ተገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ ደምብ ልበሱን ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ የክልሉ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነርና የአድማ ብተናና የልዩ ሀይል አዛዥ ረዳት ኮሚሽነር እንዳለ አበራ ለፋና…

የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ቦርድ አባላትና አጋር አካላት የአውራምባ ማህበረሰብን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ቦርድ አባላትና አጋር አካላት የአውራምባ ማህበረሰብን ጎበኙ። የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር…

የተሻለ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የፌዴራል ፖሊስ አመራሮችና አባላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ዘርፍ ዲፕሎማቲክ ጥበቃ ዲቪዥን የተሻለ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ አመራሮችና አባላት እውቅና ተሰጥቷል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ዘርፍ በአዲስ አበባ የሚገኙ ፀረ ሸብርና የተደራጁ…

ባለስልጣኑ ከ 422 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የግንባታ ግብዓቶችን አምርቷል

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ422 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ለመንገድ ግንባታ ግብዓትነት የሚያገለግሉ ግብዓቶችን ማምረቱን ገለፀ፡፡ ባለስልጣኑ ባለፉት…

ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ113 ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) በቦስተንና አትላንታ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ113 ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ፡፡ በወቅቱ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የድርድር ሂደትና ዳያስፖራው ድጋፉን አጠናክሮ በሚቀጥልበት…

በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 5 ነጥብ 2 ቢሊየን ችግኝ ተተክሏል- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) እየተካሄደ ባለው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለመትከል ከታቀደው 6 ቢሊየን ችግኝ ውስጥ 5 ነጥብ 2 ቢሊየን ችግኝ መተከሉን ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ከተተከለው 5 ነጥብ 2 ቢሊየን ችግኝ ውስጥ የፍራፍሬ ችግኞች በብዛት…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ አመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛና ማጠቃለያ ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ነው፡፡ በጉባኤው የክልሉ መንግስት የ2014 በጀት ዓመት የስራ እቅድ የሚያቀርብ ሲሆን፥ የክልሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው በኢትዮጵያና በቱርክ ሁለትዮሽ ግንኙነትንና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የቱርክ ፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት…

በቶኪዮ ኦሎምፒክ ዛሬ የሚጠበቁ የፍፃሜ ውድድሮች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በቶኪዮ ኦሎምፒክ ዛሬ ከሰዓት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቃሉ፡፡ በዚህም ከቀኑ 9:15 ሰዓት ላይ 3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች ለሜቻ ግርማ እና ጌትነት ዋለ ይሮጣሉ፡፡ በተመሳሳይ 9፡40 ሰዓት በሴቶች 5000 ሜትር ጉዳፍ ፀጋዬ፣ ሰንበሬ…