ለምርጫው ስኬታማነት ጉልህ ድርሻ ያበረከቱ አካላት የሀገር ባለውለታዎች ናቸው – አቶ እርስቱ ይርዳው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ስኬታማነት ጉልህ ድርሻ ያበረከቱ አካላት የሀገር ባለዉለታዎች ናቸው አሉ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው።
ክልሉ በቀጣይ የድህረ ምርጫ የልማት ተግባራትን እንዴት ያሳካ በሚል ውጥን…