Fana: At a Speed of Life!

ለምርጫው ስኬታማነት ጉልህ ድርሻ ያበረከቱ አካላት የሀገር ባለውለታዎች ናቸው – አቶ እርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ስኬታማነት ጉልህ ድርሻ ያበረከቱ አካላት የሀገር ባለዉለታዎች ናቸው አሉ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው። ክልሉ በቀጣይ የድህረ ምርጫ የልማት ተግባራትን እንዴት ያሳካ በሚል ውጥን…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የታደሰውን የእናት አርበኛ ወ/ሮ ማሚቴ ምህረቱ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የታደሰውን የእናት አርበኛ ወ/ሮ ማሚቴ ምህረቱ ቤት አስረከቡ። የከተማ አስተዳደሩ ባለሀብቶችን እና በጎፍቃደኛ ግለሰቦችን በማስተባበር የአቅመ ደካሞችን እና…

ምርጫው እጅግ ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሆኖ መጠናቀቁ ታሪካዊ ድል ነው- የኦሮሚያ የፖለቲካፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክክር መድረክ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ እጅግ ሰላማዊና ዲሞክራሲዊ ሆኖ መጠናቀቁ ታሪካዊ ድል ነው ሲል የኦሮሚያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክክር መድረክ አስታወቀ። ምክክር መድረኩ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ ከዚህ ቀደም…

የህውሃት የጁንታ ቡድን ርዝራዦችን አድኖ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ የተጀመረው ዘመቻ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አሸባሪው የህውሃት ጁንታ ቡድን ርዝራዦች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅራቢዎች ላይ የፈፀሙትን ጥቃት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በትግራይ ክልል በሚገኘው አቢ አዲ በተባለ አካባቢ የአሸባሪው የህውሃት ጁንታ ቡድን ርዝራዦች ድንበር…

የአፋር ክልል ምክር ቤት ከ630 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት ባካሄደው ሶስተኛ አስቸኳይ ጉባኤው ከ630 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ። ምክር ቤቱ ጉባኤ ተጨማሪ በጀቱን ያፀደቀው የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ መሐመድ ሀሰን አማካኝነት በቀረበው የበጀት…

በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጅ ኬንያውያን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ። የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የኬንያ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣናት የተገኙ ሲሆን ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ ቀጠናውን ለማስተሳሰር…

ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ ውህደት እና ቀጠናዊ ትብብር እንዲጎለብት ትሰራለች – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ኢኮኖሚያዊ ውህደትን ለማምጣት እና ቀጠናዊ ትብብር እንዲጎለብት ጠንካራ ፍላጎት እንዳላት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ከጅቡቲ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ እና ሱዳን የገንዘብ…

ቦርዱ እስካሁን የ221 ምርጫ ክልልች ውጤት መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አባበ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ከተከናወነባቸው 440 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች እስካሁን የ221 ውጤት መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የኮሙዩኒኬሽን አማካሪ ሶሊያና ሽመልስ አንድ የምርጫ ጣቢያ…