Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ኢትዮጵያ አሸናፊ ሆና የወጣችበት ሰላማዊ ምርጫ እንዲሳካ ላደረጉ  የፖለቲካ ፓርቲዎች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ አሸናፊ ሆና የወጣችበት ሰላማዊ ምርጫ እንዲሳካ ላደረጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምስጋና አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ÷ከስድስተኛው ብሔራዊ ምርጫ አንድ ሳምንት በኋላ ዛሬ ጠዋት…

የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ44 ሚሊየን ዶላር በላይ  የውጭ ምንዛሪ ገቢ አመነጨ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ44 ሚሊየን ዶላር በላይ  የውጭ ምንዛሪ ገቢ ማመንጨቱን የፓርኩ  ሥራ አስኪያጅ ገለጹ። በዚህም በፓርኩ ውስጥ የሚመረቱ ምርቶችን ወደ ውጭ ገበያ በመላክ በተያዘው በጀት አመት 44 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሪ…

በሶማሌ ክልል የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ለ2013 የትምህርት ዘመን ለ8ኛ ክፍል ፈተና ሲደረግ የነበረው ቅደመ ዝግጅት ተጠናቆ በዛሬው እለት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ፈተናው መሰጠት ተጀምሯል። በክልሉ ዛሬ በተጀመረው የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ735 የፈተና መስጫ…

ከ56 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰኔ  12 እስከ 18 ቀን 2013  ዓ.ም ድረስ ከ 56 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ከኮንትሮባንድ እቃዎቹ መካከል ግምታዊ ዋጋው ከ33 ሚሊየን…

የሰኔ 30 የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በአርባ ምንጭ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ዘርፍ የሰኔ 30 አረንጓዴ አሻራ ቀን "ኢትዮጵያን እናልብስ"መርሃ-ግብር በዛሬው ዕለት በበአርባ ምንጭ ከተማ ችግኞችን በመትከል ተጀምሯል። በመርሃ ግብሩ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ፣የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ…

የአፍሪካውያን በጋራ መስራት ለአህጉሩ ቀጣይ እድገት ወሳኝ ነው- ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የላፕሴት ፕሮጀክት አፈጻጸምን በሚዳስሰው ጉባዔ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ደቡብ ሱዳን የተለያዩ የልማት ስራዎችን በጋራ ለመስራት ተግባራዊ በመሆን ላይ የሚገኘው…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 2 ሺህ 257 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ ዓረቢያ 2 ሺህ 257 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። በሳዑዲ ዓረቢያ የሚገኙ ዜጎቻችንን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት በመደረግ ላይ ይገኛል። በዚህ መሰረትም በትናትናው ዕለት 2 ሺህ 257 ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ…

አሜሪካ በኢራን በሚደገፉ የኢራቅ እና ሶሪያ ታጣቂ ቡድኖች ላይ የአየር ላይ ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢራን በሚደገፉ የኢራቅ እና የሶሪያ ታጣቂ ቡድኖች ላይ የአየር ላይ ጥቃት መፈጸሟ ተሰምቷል፡፡ የአየር ላይ ጥቃቱ ታጣቂ ቡድኖች ኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ ለፈጸሙት የድሮን ጥቃት አጸፋዊ ምላሽ መሆኑን የአሜሪካ መከላከያ…

የጀነራል ሰአረ መኮንን ገዳይ በእድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀነራል ሰአረ መኮንን ገዳይ አስር አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ በእድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጣ። አቃቤ ህግ በሞት እንዲቀጣ ጥያቄ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም 4 የቅጣት ማቅለያ በማቅረቡ ቅጣቱ በእድሜ ልክ እስራት እንዲቀል ፍርድ ቤቱ ወስኗል፡፡ የቅጣት…

በጣሊያን በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በጣሊያን በተደረገ ጄ ሶል ሙንላይት የግማሽ ማራቶን ውድድር በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውን አትሌቶች አሸናፊ ሆነዋል፡፡ በውድድሩ በወንዶች አትሌት ታዬ ግርማ 1 ሰዓት 4 ደቂቃ ከ11 ሰከንድ በመግባት ውድድሩን በቀዳሚነት…