Fana: At a Speed of Life!

የጆርጅ ፍሎይድ ገዳይ 22 ዓመት ከ6 ወር የእስር ቅጣት ተወሰነበት

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ-አሜሪካዊው ጆርጅ ፍሎይድ ገዳይ ዴሬክ ሾቪን 22 አመት ከ6 ወራት የእስር ቅጣት ተወሰነበት፡፡ የቀድሞው ፖሊስ ባልደረባ የሆነው ሾቪን ጆርጅ ፍሎይድን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደሉ ይታወሳል፡፡ ባለፈው የፈረንጆቹ አመት የተፈጸመው ግድያ…

በሚዛን አማን ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት ሰዎችን በጫነች ባጃጅ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ በአደጋው ህይወታቸው ካለፈው በተጨማሪ በአራት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን በቤንች ሸኮ ዞን ትራፊክ ፖሊስ መምሪያ…

750 ሚሊየን ብር ወጪ የሚደረግበት የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ በይፋ ተጀመረ፡፡ በ750 ሚሊየን ብር የሚገነባው ሁለተኛው ዙር የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ሥራ በቻይናው የሲቪል ስራ…

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የግሪን ሪቮሉሺን አፍሪካ ጥምረት ሊቀመንበር ሀይለማሪያም ደሳለኝ የተመራ ልዑክ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ተወያይተዋል። የልዑክ ቡድኑ የግሪን ሪቮሉሺን አፍሪካ ጥምረት ፕሬዚዳንት የሆኑትን…

የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ ተመስርቷል። በትግራይ ክልል በተከሰተው የፀጥታ ችግርና ከመጠለያ ጣቢያው አመሰራረት ክፍተት ምክንያት የተዘጉት የሽመልባና ህፃፅ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች በአማራ ክልል ሰሜን…

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ  በዛሬው እለት ከ2 ሺህ 400 በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል። ዪኒቨርሲቲው በዛሬው እለት ለስምንተኛ ጊዜ  ያስመረቃቸው ተማሪዎች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ በተለያዩ መረሃ ግብሮች ያሰለጠናቸው መሆኑን በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ…

በክልሉ በአሸባሪው ህወሃት ቡድን በሰብዓዊ ድጋፍ  ሰጪ ሰራተኞች ላይ የተፈጸመውን  ጥቃት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የተሰማውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የሰብዓዊ ድጋፍ በሚሰጡ ዜጎች ላይ በአሸባሪው ሕወሃት ርዝራዥ በደረሰው ጥቃት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል። የጊዚያዊ አስተዳደሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ ÷ የህወሃት አሸባሪ ርዝራዥ ቡድን…

”አረንጓዴ አሻራ ቀጣይነት ላለው መማር ማስተማር ”በሚል መሪ ቃል በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ”አረንጓዴ አሻራ ቀጣይነት ላለው መማር ማስተማር፣ ምርምር፣ማህበረሰብ አገልግሎትና ገቢ ማመንጫ ”በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በጅማ ዩኒቨርሲቲ ኢላዳሌ እርሻ ጣቢያ ተካሄደ፡፡ እንደ ሀገር  የዘንድሮው  የአረንጓዴ  አሻራ…

በምርጫ ጊዜ የታየው መደማመጥ እና በሀሳብ የበላይነት ብቻ ማመን  አሁንም በልማቱ እንዲቀጥል የጋሞ ዞን ፖለቲካ ፖርቲዎች ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የጋሞ ዞን ፖለቲካ ፖርቲዎች የ6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ አፈጻጸም በሚመለከት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል ። የጋሞ ዞን ፖለቲካ  ፖርቲዎች  የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ  ወንድሙ ኡቶ÷ በምርጫ ጊዜ የታየው መደማመጥ እና በሀሳብ የበላይነት ብቻ ማመን…

በሀረሪ ክልል የሚስተዋለውን የኤች አይ ቪ ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችል ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የሚስተዋለውን የኤች አይ ቪ ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችል ንቅናቄ በይፋ ተጀመረ። ባለፉት 30 ዓመታት ብዙዎችን ለህመምና ለሞት በመዳረግ በማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና በስነ ልቦና ላይ ከፍተኛ ጫና እያስከተለ…