አባቶቻችን በደምና በአጥንት ያስረከቡንን ሀገር ከነክብሯ ጠብቀን ለቀጣዮ ትውልድ እናስተላልፍለን-የደሴ ከተማ ወጣቶች
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን በደምና በአጥንት ያስረከቡንን ሀገር ከነክብሯ ጠብቀን ለቀጣዮ ትውልድ እናስተላልፍለን ሲሉ የደሴ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ።
ወጣቶቹ ሀገራችን የገጠማትን የህልውና አደጋ ለመመከትና የጸጥታ ሀይሉን ለመቀላቀል በየአካባቢያቸው…