Fana: At a Speed of Life!

ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አብንን ወክለው ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የሚወዳደሩት ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ በጣና ሁለት - ሀ የምርጫ ጣቢያ ድምፅ ሰጠዋል። በምናለ አየነው ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/…

አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በአርባምንጭ ከተማ ድምጽ ሰጥተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በአርባምንጭ ከተማ ጫሞ ምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ከድምጽ አሰጣጡ በኋላ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አከናውነዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-…

በባህር ዳር ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጀመረ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች በተዘጋጁ የድምጽ መስጫ ጣቢያዎች በመገኘት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን እየቃኘ ነው፡፡ በምናለ አየነው ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ በድሬዳዋ ከዚራ መንደር ሁለት ጣቢያ ተገኝተው አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል የምርጫ ታዛቢዎች 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ በድሬዳዋ ከዚራ መንደር ሁለት ጣቢያ ተገኝተው አስጀምረዋል፡፡ በድሬዳዋ በአጠቃላይ 265 የምርጫ ጣቢያዎች ሲኖሩ ለህዝብ ተወካዮችና ለአስተዳደሩ ምክር ቤቶች ዘጠኝ የፖለቲካ…

በቦንጋ ከተማ ድምጽ መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጀመረ፡፡ መራጮች በዞኑ በሚገኙ በሰባት የምርጫ ክልሎች በሚገኙ 461 የምርጫ ጣቢያዎች ድምጻቸውን መስጠት ጀምረዋል። ለምርጫው 524 ሺህ 686 ሰዎች የምርጫ ካርድ የወሰዱ ሲሆን፥ ሰባት…

በአዳማ ከተማና ምስራቅ ሸዋ ዞን የምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ አሰጣጥ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማና ምስራቅ ሸዋ ዞን የምርጫ ጣቢያዎች መራጮች መምረጥ ጀምረዋል፡፡ በአዳማ ከተማ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ዝናብ የጣለ ቢሆንም መራጮች ድምፃቸውን ለመስጠት በሁኔታዎች ሳይበገሩ የሚወክላቸውን በመምረጥ ላይ መሆናቸውን ለፋና…

በደብረ ብርሀን ከተማ 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሀን ከተማ 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጀምሯል። ታዛቢዎች የጽምፅ መስጫ ሳጥን ባዶ መሆኑን ከተመለከቱ በኋላ ነው ምርጫው የተጀመረው። የከተማዋ ነዋሪዎች ሌሊት 10 ሰዓት በምርጫ ጣቢያ የተገኙ ሲሆን…

በድሬዳዋ ከተማ 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳዳር 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት የአፍሪካ ህብረት ታዛቢዎች በተገኙበት ተጀመረ። የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ መጀመሩን የተመለከቱት የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል የምርጫ ታዛቢዎች የምርጫ ቁሳቁስ መሟላታቸውን…

በጅማ እና አጋሮ ከተማ ድምጽ መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ እና አጋሮ ከተማ 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ ድምጽ መስጠት ተጀመረ፡፡ የድምጽ መስጠት ሂደቱ የተጀመረው የምርጫ ታዛቢዎች የጽምፅ መስጫ ኮሮጆዎችን ባዶ መሆናቸውን ከተመለከቱ በኋላ ነው ፡፡ የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎችም ቀድመው 11 ሰዓት…

በሃዋሳ የሂጣታ ዘጠኝ የምርጫ ጣቢያ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ክፍት በማድረግ እየጠጠባበቅን ነው – የምርጫ ታዛቢዎችና አስፈጻሚዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሃዋሳ ከተማ የሂጣታ ዘጠኝ የምርጫ ጣቢያ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ክፍት በማድረግ እየጠጠባበቅን ነው ሲሉ የምርጫ ታዛቢዎችና አስፈጻሚዎች ገለጹ፡፡ በሀዋሳ ከተማ ከምርጫ በፊት የሚደረጉ ዝግጅቶች ተጠናቀው ለመራጩ ህዝብ ዝግጁ ሆነው እየተጠባበቁ…