የሀገር ውስጥ ዜና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ምርጫ ጣቢያ ሁለት ድምጽ ሰጥተዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንጉሴ ድምጽ ሰጥተዋል Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንጉሴ በወረዳ 7 ምርጫ ጣቢያ 2 ድምጽ ሰጥተዋል። በዙፋን ካሳሁን ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ክቡር ገና በአዲስ አበባ ከተማ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢዜማ ተወካይ አቶ ክቡር ገና በአዲስ አበባ ከተማ በአቃቂ ቃሊቲ ምርጫ ክልል 26/27 ምርጫ ጣቢያ 11 በመገኘት ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/…
የሀገር ውስጥ ዜና የጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በለሚ ኩራ ምርጫ ጣቢያ 1ሀ/3 የብልፅግና ፖርቲ ተወካይ የጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ድምፅ ሰተዋል። በምንይችል አዘዘው ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በአፋር ክልል በመገኘት ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢዜማ ምክትል መሪ አቶ አንዱዓለም አራጌ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢዜማ ምክትል ፕሬዚደንትመሪ አቶ አንዱዓለም አራጌ በአዲስ አበባ ከተማ ድምጽ ሰጡ፡፡ አቶ አንዱዓለም በሚወዳደሩበት ግንፍሌ ምርጫ ጣቢያ ነው ድምጽ የሰጡት፡፡ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ምርጫው የተጠበቀውን ያህል ውጤታማ እንዲሆን ያደርገዋል…
የሀገር ውስጥ ዜና የአብን ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ዩሱፍ ኢብራሂም ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአብን ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ዬሱፍ ኢብራሂም ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ አብንን ወክለው በደሴ ከተማ የሚወዳደሩት ዩሱፍ ኢብራሂም ድምጽ የሰጡት በደሴ ከተማ ሳላይሽ የምርጫ ጣቢያ አንድ ነው። ምክትል ሊቀ መንበሩ ምርጫው በጥሩ ሁኔታ ሰላማዊ ሆኖ…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ድምጽ ሰጡ፡፡ አቶ ርስቱ በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ ምርጫ ጣቢያ 02 ነው ድምጽ የሰጡት፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…
የሀገር ውስጥ ዜና ሙዐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙዐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ድምጽ ሰጡ፡፡ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ድምጽ የሰጡት በምርጫ ክልል 28 ምርጫ ጣቢያ 6 ሲሆን፥ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በግል ተወዳዳሪ ናቸው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢዜማ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ብርሃኑ ነጋ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢዜማ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ብርሃኑ ነጋ በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ድምጽ ሰጡ፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…