Fana: At a Speed of Life!

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ምርጫ ጣቢያ ሁለት ድምጽ ሰጥተዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንጉሴ ድምጽ ሰጥተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንጉሴ በወረዳ 7 ምርጫ ጣቢያ 2 ድምጽ ሰጥተዋል። በዙፋን ካሳሁን ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

አቶ ክቡር ገና በአዲስ አበባ ከተማ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢዜማ ተወካይ አቶ ክቡር ገና በአዲስ አበባ ከተማ በአቃቂ ቃሊቲ ምርጫ ክልል 26/27 ምርጫ ጣቢያ 11 በመገኘት ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/…

የጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በለሚ ኩራ ምርጫ ጣቢያ 1ሀ/3 የብልፅግና ፖርቲ ተወካይ የጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ድምፅ ሰተዋል። በምንይችል አዘዘው ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

የኢዜማ ምክትል መሪ አቶ አንዱዓለም አራጌ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢዜማ ምክትል ፕሬዚደንትመሪ አቶ አንዱዓለም አራጌ በአዲስ አበባ ከተማ ድምጽ ሰጡ፡፡ አቶ አንዱዓለም በሚወዳደሩበት ግንፍሌ ምርጫ ጣቢያ ነው ድምጽ የሰጡት፡፡ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ምርጫው የተጠበቀውን ያህል ውጤታማ እንዲሆን ያደርገዋል…

የአብን ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ዩሱፍ ኢብራሂም ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአብን ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ዬሱፍ ኢብራሂም ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ አብንን ወክለው በደሴ ከተማ የሚወዳደሩት ዩሱፍ ኢብራሂም ድምጽ የሰጡት በደሴ ከተማ ሳላይሽ የምርጫ ጣቢያ አንድ ነው። ምክትል ሊቀ መንበሩ ምርጫው በጥሩ ሁኔታ ሰላማዊ ሆኖ…

የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ድምጽ ሰጡ፡፡ አቶ ርስቱ በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ ምርጫ ጣቢያ 02 ነው ድምጽ የሰጡት፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

ሙዐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙዐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ድምጽ ሰጡ፡፡ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ድምጽ የሰጡት በምርጫ ክልል 28 ምርጫ ጣቢያ 6 ሲሆን፥ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በግል ተወዳዳሪ ናቸው፡፡…

የኢዜማ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ብርሃኑ ነጋ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢዜማ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ብርሃኑ ነጋ በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ድምጽ ሰጡ፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…