Fana: At a Speed of Life!

ሁሉም ባለ ድርሻ አካላት ለምርጫው ፍሬያማነት የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ እየተወጡ ነው-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ባለ ድርሻ አካላትና የፀጥታው ሃይል ለምርጫው ፍሬያማነት የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ እየተወጡ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን አዲስ…

“እመርጣለሁ አረንጓዴ አሻራዬን አኖራለሁ“ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር “ እመርጣለሁ አረንጓዴ አሻራዬን አኖራለሁ“ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር  ዝግጅት መጠናቀቁን አስታወቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  ሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2013 በሚካሄደው 6ኛው ብሄራዊና ክልላዊ ምርጫ “ እመርጣለሁ አረንጓዴ…

የድምፅ መስጫ ወረቀቶችን የያዙ ሰማያዊ ሳጥኖች ተከፍተው በተገኙባቸው የምርጫ ክልሎች ነገ ምርጫ አይካሄድም

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የድምፅ መስጫ ወረቀቶችን የያዙ ሰማያዊ ሳጥኖች ተከፍተው በተገኙባቸው የምርጫ ክልሎች በነገው ዕለት ምርጫ እንደማይካሄድ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። እነዚህም በአማራ ክልል ደምቢያ እንዲሁም ተሁለደሬ 1 እና 2፣ በኦሮሚያ ክልል…

የኦሮሚያ ፖሊስ ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በነገው እለት የሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቆ ወደ ሥራ መግባቱን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከህዝቦች ጋር ሆኖ ማንኛውንም የሰላም ችግር የሚገታ መሆኑን ማስታወቁን…

6ተኛዉ ሀገር አቀፍ ምርጫ በራያ ቆቦ ወረዳ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር በጋራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)6ተኛዉ ሀገር አቀፍ ምርጫ በራያ ቆቦ ወረዳ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር በጋራ እየተሰራ መሆኑን የራያ ቆቦ የምርጫ ክልል አስተባባሪ ተናገሩ። ከህግ ማስከበር ጋር በተያያዘ ስጋት የነበረባቸው…

አዳማ ከተማን ጨምሮ በሁሉም የምስራቅ ሸዋ ዞን የምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ አቅርቦት ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አዳማ ከተማን ጨምሮ በሁሉም የምስራቅ ሸዋ ዞን የምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ አቅርቦት መድረሱ ተገለጸ፡፡ ምርጫ ጣቢያዎቹ ንጋት 12 ሰዓት ለመራጮች ክፍት የሚደረጉ ሲሆን የቦታ ርቀት ባለባቸው አካባቢዎች ላሉ አስፈፃሚዎች ማረፊያ ቦታ…

“ነገ ማልደን እንመርጣለን ” – የደብረ ማርቆስ ከተማ  ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)"ነገ ማልደን እንመርጣለን ''  ሲሉ የደብረ ማርቆስ ከተማ  ነዋሪዎች ገለጹ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የከተማዋ ኗሪዎች÷የምርጫ ካርዳቸውን ተጠቅመው ይበጀኛል የሚሉትን የፓለቲካ ፓርቲ እንደሚመርጡ ተናግረዋል ። ምርጫው በሰላም…

በድሬዳዋ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ባሉ ሀሉም የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭቱ ተጠናቋል፡፡ የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ዚያድ ያሲን እንደተናገሩት እንዲሁም ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት እንዳደረገው…

በአማራ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ በሁሉም አካባቢ የምርጫ ጣቢያዎች ተዳርሶ መጠናቀቁ  ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የምርጫ ቁሳቁስ በሁሉም አካባቢ የምርጫ ጣቢያዎች ተዳርሶ መጠናቀቁን በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አስታወቀ ። የፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ መኳንንት መከተ ከደቂቃዎች በፊት ለፋናብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እንደገለፁት÷ በነገው…