በአምቦ አንድ ምርጫ ክልል ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ እየተደረገ ያለው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአምቦ አንድ ምርጫ ክልል ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ እየተደረገ ያለው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ይገኛል።
በምርጫ ክልሉ 94 ምርጫ ጣቢያዎች የሚገኙ ሲሆን፥ 69 ሺህ 696 መራጮች ተመዝግበዋል።
እስካሁን በተደረገው ዝግጅትም ምርጫውን ለማካሄድ የሚረዱ…