Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት መካሄድ መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የኮሙዩኒኬሽን ሃላፊ ሶልያና ሽመልስ በክልሎች የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ በሂደቱም…

የኢትዮ አሜሪካ ቀጣይ ግንኙነት በጋራ መግባባት እና መከባበር ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በ ‘ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ’ ጋዜጣ ባሳተሙት “The way forward to Ethiopia-U.S. relations: Collaboration or confrontation?” የተሰኘ…

በደሴ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ወደየምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ ለድምጽ መስጫ ማስፈጸሚያነት የሚያገለግሉ የምርጫ ቁሳቁስ ወደየምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጩ መሆኑን የከተማው የምርጫ ክልል ሀላፊ አስታወቁ። የምርጫ ክልሉ ኃላፊ አቶ ዮሀንስ አሰፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቁት፥ የሚሰራጨው…

ሃሰተኛ መረጃን ለመከላከል ሁሉም ሃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል – የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃሰተኛ መረጃ በተለይም በምርጫ ወቅት የሚያደርሰውን አሉታዊ ተጽዕኖ ለመከላከል ሁሉም ሃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። ምርጫን የተመለከቱ መረጃዎችን ከታማኝ ምንጮች…

ከፀጥታ ሀይሎች ጎን በመቆም የአካባቢያቸውን ሰላም እየጠበቁ መሆኑን የአዳማ ከተማ እና የምስራቅ ሸዋ ዞን ወጣቶች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፀጥታ ሀይሎች ጎን በመቆም የአካባቢያቸውን ሰላም በመጠበቅ ላይ መሆናቸውን የአዳማ ከተማ እና የምስራቅ ሸዋ ዞን ወጣቶች ተናገሩ። ወጣቶቹ የምርጫው ሂደት ፍትሃዊና ሰላማዊ እንዲሁም ኢትዮጵያ የምታሸንፍበት እንዲሆን ሀላፊነታቸውን በመወጣት ላይ…

በአጣየና አካባቢው ለፈረሱ ቤቶች መገንቢያ የ55 ሚሊየን ብር የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ደን ኢንተርፕራይዝ በአጣየና አካባቢው በፀጥታ ችግር ምክንያት የፈረሱ መኖሪያ ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ከ55 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። የኢንተርፕራይዙ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ መላኩ ጀምበሬ…

በቤንች ሸኮ ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት ማድረጉን የቤንች ሸኮ ዞን ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ሃላፊ ኮማንደር ዳዊት ጢሞቲዎስ ከምዝገባው ቀን አንስቶ ለምርጫው ሰላማዊ ሂደት በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን…

ኢትዮ አፍሪካ የአሰግድ ተስፋዬ የመታሰቢያ ውድድር አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሰግድ ተስፋዬ የመታሰቢያ ውድድር በኢትዮ አፍሪካ የእግር ኳስ ቡድን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ የፍጻሜ ጨዋታው በኢትዮ አፍሪካ እና አበበ ቢቂላ ቡድኖች መካከል የተደረገ ሲሆን፥ መደበኛ የጨዋታ ክፍለ ጊዜው አንድ ተጠናቋል፡፡ በመለያ ፍጹም…

በትግራይ ክልል ከ700 ሺህ ለሚበልጥ ህዝብ የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል 13 ወረዳዎች እና የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች ከ700 ሺህ ለሚበልጥ ህዝብ የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት በዘመቻ መሰጠቱ ተገለጸ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ቃል አቀባይ ዶክተር አይዳ ሃይለስላሴ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ በክልሉ…

በምርጫው መሳተፍና ሠላምን መጠበቅ የዜግነት ግዴታ ነው – የቦዲቲ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫው ላይ መሳተፍና ሠላምን መጠበቅ የዜግነት ግዴታችን ነው ሲሉ በወላይታ ዞን የቦዲቲ ከተማና በዳሞት ፑላሳ ወረዳ የሻንቶ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ቀጣዩን ጊዜ ለመወሰን ካርዳቸውን ይዘው የምርጫውን ቀን እየተጠባበቁ መሆኑንም ገልፀዋል ።…