Fana: At a Speed of Life!

ምርጫው ያለምንም የጸጥታ ችግር ለማከናወን የተቀናጀ የጸጥታ መዋቅር በስራ ላይ ነው- የከፋ ዞን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫው ያለምንም የጸጥታ ችግር ለማከናወን የተቀናጀ የጸጥታ መዋቅር በስራ ላይ መሆኑን የከፋ ዞን አስታወቀ፡፡ የዞኑ የሰላምና ጸጥታ መምሪያ ሃላፊ አቶ ሃብታሙ አለሙ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት ÷ነገ…

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የንግድ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የዓሳ ምርት ከሞቃዲሾ  ወደ አዲስ አበባ መላክ የሚያስችል  የንግድ ስምምነት ተፈራርመዋል ፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ ሀሰን እና የሶማሊያ የአሳ ሀብት  ልማት…

በአራዳና በቦሌ ክፍለ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአራዳና በቦሌ ክፍለ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት ተጠናቋል። በአራዳ ክፍለ ከተማ 98 የምርጫ ጣቢያዎች እንዳሉት ተገልጿል። የክፍለ ከተማው የክልል ምርጫ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ አቶ ሳሙኤል ገላው ÷ለምርጫው የሚያስፈልጉ…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከምርጫ ዝግጅት ጎን ለጎን የአረንጒዴ አሻራ ለማሳረፍ ዝግጅት ተደርጓል-አቶ ዳኜ ሂርጳሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ለስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ   አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ። በክፍለ ከተማው ከምርጫ ዝግጅት ጎን ለጎን የአረንጒዴ አሻራ ለማሳረፍ ዝግጅት መደረጉን የክፍለ ከተማው የአካባቢ ጥበቃና የአረንጒዴ ልማት…

የአዲስ አበባ ፖሊስ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊነት አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ወደ ስራ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ፖሊስ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊነት አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግና በቂ የሰው ሃይል በመመደብ ወደ ስራ መግቱን አስታወቀ፡፡ ለህብረተሰቡ ስጋት የሆኑ ወንጀሎችን ለመከላከልም ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ እየሰራ…

የአርባምንጭና የአሰላ ከተማ ነዋሪዎች ድምፃቸውን ለመስጠት መዘጋጀታቸውን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአርባምንጭና የአሰላ ከተማ ነዋሪዎች ነገ ለሚካሄደው ሃገራዊ ምርጫ ድምፃቸውን ለመስጠት መዘጋጀታቸውን ተናገሩ፡፡ በጋሞ ዞን የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ለራሳቸው የሚሆነውን ፖርቲ ለመምረጥ የተዘጋጁ ሲሆን ሁሉም የዞኑ…

በምርጫው እለት በጊዜ በመገኘት ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ አካል ጉዳተኞችና የፅዳት ባለሞያዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በምርጫው እለት በጊዜ በመገኘት ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ አካል ጉዳተኞችና በከተማው የፅዳት ስራ ላይ ተቀጥረው እየሰሩ የሚገኙ የፅዳት ባለሞያዎች ተናገሩ። ከፋና ጋር ቆይታ ያደረጉ በከተማዋ የሚገኙ አካል ጉዳተኞች÷ በየትኛውም ቦታ…

ሀገር የጣለችብንን አደራ በሀቀኝነት እንወጣለን-የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የምርጫ አስፈፃሚ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ሀገር የጣለችብንን አደራ በሀቀኝነት እንወጣለን ሲሉ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የምርጫ አስፈፃሚ ወጣቶች ተናገሩ። ነገ በሚካሄደው 6 ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ከ135 ሽህ በላይ ዜጎች በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ድምፃቸውን ይሰጣሉ…

ነገ ለሚካሔደው ሀገራዊ ምርጫ በደቡብ ወሎ ዞን በደሴና ደሴ ዙሪያ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ነገ ለሚካሔደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በደቡብ ወሎ ዞን በደሴና ደሴ ዙሪያ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተንቀሳቀሰባቸው በደሴ ከተማ፣ በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ዙሪያ ወረዳዎች ማለትም…