በባህርዳር እና አካባቢዋ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ በሚጠናቀቅበት ጉዳይ ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ እና በዙሪያ ወረዳዎች የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ በሚጠናቀቅባቸው ጉዳዩች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል፡፡
በባህርዳር ከተማና በዙሪያ ወረዳ ዘጠኝ የፓለቲካ ፓርቲዎች የሚንቀሳቀሱ ሲሆን÷ በጋራ…