Fana: At a Speed of Life!

በባህርዳር እና አካባቢዋ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ በሚጠናቀቅበት ጉዳይ ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ እና በዙሪያ ወረዳዎች የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ በሚጠናቀቅባቸው ጉዳዩች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል፡፡ በባህርዳር ከተማና በዙሪያ ወረዳ ዘጠኝ የፓለቲካ ፓርቲዎች የሚንቀሳቀሱ ሲሆን÷ በጋራ…

በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ለምርጫው አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች ለምርጫው ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ነገ ለሚካሄደው ምርጫ የድንኳን መትከል እና መሠል ተግባራት በመከናወን ላይ መሆኑን ከከተማ…

በመዲናዋ ሁሉም የትራንስፖርት አማራጮች ለምርጫው ከማለዳ ጀምሮ አገልግሎት ይሰጣሉ – ትራንስፖርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ለነገው ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ ሁሉም የትራንስፖርት አማራጮች ከማለዳ ጀምሮ አገልግሎት የሚሰጡ መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ይርጋለም ብርሃኔ እንደገለጹት፥ ለድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ በመዲናዋ…

በአጋሮ ከተማ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚደረገው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በጂማ ዞን አጋሮ ከተማ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን በከተማዋ የምርጫ ቦርድ አስተባባሪ አስታውቋል፡፡ በአጋሮ ከተማ በጎማ 2 የምርጫ ክልል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የኢዜማና የእናት ፓርቲ አባላት ለህዝብ…

በባህርዳር የምርጫ ክልል በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በባህርዳር ከተማ የምርጫ ክልል በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ይገኛል። በአፄ ቴወድሮስ ከፍለከተማ 25 የምርጫ ጣቢያዎች ያሉ ሲሆን፥ በጠይማ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ቁሳቁስ መድረሱን ፋና ብሮድካስቲንግ በስፍራው ቅኝት አድርጓል።…

በቡታጅራ፣ መስቃን እና ማረቆ ወረዳ ስር ለሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት ለሚካሄደው 6ኛ ሀገራዊ ምርጫ በቡታጅራ ከተማ እና በመስቃንና ማረቆ ወረዳ ስር ለሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ ነው፡፡ በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን የመስቃንና ማረቆ ምርጫ ክልል 87 የምርጫ ጣቢያዎች…

በሰሜን ሸዋ ዞን ለሚገኙ ሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ ተሰራጭቷል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ለሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ መሰራጨቱን የዞኑ ምርጫ ቦርድ አስተባባሪ ገልጸዋል፡፡ የዞኑ የምርጫ ቢርድ አስተባባሪ አቶ ሙሉጌታ አክሊሉ እንዳሉት÷ የድምፅ መስጫ ወረቀትን ጨምሮ ሌሎች የምርጫ ግብዓቶች…

በጌዴኦ ዞን ለቅድመ ምርጫ የሚደረጉ ዝግጅቶች ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚደረጉ ቅድመ ዝግጅት ስራዎች መጠናቀቃቸውን የጌዴኦ ዞን ምርጫ ማሰተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ በዞኑ 7 የምርጫ ክልሎች እና 600 ምርጫ ጣቢያዎች መኖራቸውን የማስተባበሪያው ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ…

ከምርጫው በኋላ የከተማችን ሰላም እናስቀጥላለን-የቢሻን ጉራቻ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀገራዊ ምርጫው በኋላ ከተማዋ በምትታወቅበት ሰላማዊነቷ እንድትቀጥል የበኩላቸውን እንደሚወጡ በኦሮሚያ ክልል የቢሻን ጉራቻ ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል። ነዋሪዎቹ ከ24 ሰዓታት ያነሰ ጊዜ ለቀረው ምርጫ ድምጽ ለመስጠት መዘጋጀታቸውን ነው…

ነገ ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ በቂ ዝግጅት ተደርጓል-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ በቂ ዝግጅት መደረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናግረዋል፡፡ የብሔራዊ ምርጫ ደኅንነት ስትራቴጂ ማዘዣ ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት ውይይት አካሂዷል፡፡ በምክክር መድረኩም ዜጎች በሰላማዊ…