የጎንደር ከተማ ም/ቤት የህገ-ወጥ ተኩስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን ረቂቅ መመሪያ አፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጎንደር ከተማ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ጉባኤ የህገ-ወጥ ተኩስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን ረቂቅ መመሪያ አጽድቋል፡፡
የጎንደር ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 8ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ያካሄደ ሲሆን፥ ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባዔው…