Fana: At a Speed of Life!

ትስስር ለሕዳሴ ግድብ ጥምረት ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በቅንጅት የሚሰራ "ትስስር ለሕዳሴ ግድብ" የተሰኘ ጥምረት በይፋ ተመሰረተ። ጥምረቱ ስለ ዓባይ ግድብ ያለውን እውነታ ለዓለም ማህበረሰብ ለማስረዳት የሚሰራ ሲሆን በሃገር ውስጥና በውጭ ያሉ ምሁራንና ከፍተኛ…

በጂማ ዞን ለምርጫ የሚያስፈልጉ ቁሳቁስ ተጠናቀው ደርሰዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂማ ዞን ለ6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚያስፈልጉ ቁሳቁስ ተጠናቀው መድረሳቸውን የዞኑ ምርጫ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ሸሪፍ አባገላን እንዳሉት የምርጫ ቁሳቁስ ለሁሉም ምርጫ ክልሎች የደረሱ ሲሆን ወደ ምርጫ…

በምስራቅ ሸዋ ዞን የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን በምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ ነው። ስርጭቱ በዞኑ ድምፅ በሚሰጥባቸው 11 የምርጫ ክልሎችና 1 ሺህ 540 የምርጫ ጣቢያዎች ነው እየተካሄደ መሆኑን የምስራቅ ሸዋ ዞን የምርጫ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ አቶ…

በደቡብ ጎንደር ዞን ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ሰኞ ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን የደቡብ ጎንደር ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት አስታወቀ። የፅ/ቤቱ ሀላፊ አቶ አምሳሉ በለጠ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት በዞኑ ዘጠኝ የፖለቲካ…

በካፋ ዞን ለሚካሄደው ምርጫ ቁሳቁስ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካፋ ዞን የፊታችን ሰኞ ለሚካሄደው ምርጫ ቁሳቁስ መግባቱን የዞኑ የምርጫ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ገለፀ። በዞኑ 8 የምርጫ ክልሎች 590 የምርጫ ጣቢያዎች እንዲሁም 13 ንዑስ የምርጫ ጣቢያዎች እንዳሉ የገለፁት የዞኑ…

ቀጣዩን ጊዜ የተሻለ ለማድረግ የምርጫ ካርዳችንን ይዘን የድምጽ መስጫ ቀኑን እየተጠባበቅን ነው- የምዕራብ አርሲ ዞን ሄበን አርሲ ወረዳ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጣዩን ጊዜ የተሻለ ለማድረግ የምርጫ ካርዳቸውን ይዘው የድምጽ መስጫ ቀኑን እየተጠባበቁ መሆኑን የምዕራብ አርሲ ዞን ሄበን አርሲ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ። ከሁሉም ነገር በላይ ሰላም ወሳኝ በመሆኑ ከምርጫው መጠናቀቅ…

በጋሞ ዞን 6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የጋሞ ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ገለፀ ። የማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ አብራሃም አንጅሎ፥ በዞኑ ባሉት 10 ምርጫ ክልሎች ላይ…

የደብረ ማርቆስ ዮኒቨርሲቲ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን ሸለመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ማርቆስ ዮኒቨርሲቲ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት ሰጠ፡፡ ውጤታቸው ከ3 ነጥብ 75 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ 228 ተማሪዎች ናቸው የተማሪዎች አምባሳደር ለመሆን የሚያበቃ እውቅና…

ምርጫውን ማከናወን እና ሰላምን መጠበቅ የዜግነት ሃላፊነታችን ነው- የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫውን ማከናወን እና ሰላምን መጠበቅ የዜግነት ሃላፊነታችን ነው ሲሉ የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። የሃገር ህልውና ሲረጋገጥ ዜግች የሚፈልጉትን ማከናወን የሚችሉት ያሉት ነዋሪዎቹ፣ የሃገርን…

ዩኒቨርስቲው ግምታዊ ዋጋቸው 1.5 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ መድሐኒቶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨረሲቲ ከአሜሪካ ሪ ላይፍ ድርጅት ጋር በመተባበር ግምታዊ ዋጋቸው 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመቱ መድሐኒቶችን ለህክምና ተቋማት አበረከተ። ዩኒቨርሲቲው አርባ አምስት የመድሐኒቶች አይነቶች በአከባቢው…