Fana: At a Speed of Life!

በሀገር ውስጥና በውጭ ያለን ኢትዮጵያውያን አንድና ብዙ ሆነን በብዙ መስኮች ለማሳካት እንነሣ – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀገር ውስጥና በውጭ ያለን ኢትዮጵያውያን አንድና ብዙ ሆነን በብዙ መስኮች ለማሳካት እንነሣ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ‘‘ብዙ ሆነን፣ ብዙ ነገሮችን በብዙ መስኮች…

የግብጽና የሱዳን ህዝቦች የአባይ መነሻ ኢትዮጵያ መሆኑን ተርድተው አብሮ መጠቀም እንደሚገባ ሊገነዘቡት ይገባል -ተቀዳሚ ሙፍቲ  ሐጅ ዑመር እድሪስ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የግብጽና የሱዳን ህዝቦች የአባይ መነሻ ኢትዮጵያ መሆኑን ተርድተው አብሮ መጠቀም እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ ገለጹ። በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ጽህፈት ቤት ግቢ ችግኝ…

በነገሌ ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው ምርጫ ዛሬ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገሌ ምርጫ ክልል ለህዝብ ተወካዮች እና ለክልል ምክር ቤቶች የሚወዳደሩ ዕጩዎች ምርጫ ዛሬ ጠዋት 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ ነው። የነገሌ ምርጫ ክልል ማስተባበሪያ ኃላፊ አቶ አማኑኤል ብርሃኑ ከ150 በላይ…

በአውሮፓ ዋንጫ እንግሊዝና ጣሊያን ለፍጻሜ ደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት ማምሻ በተደረገ ጨዋታ እንግሊዝ ዴንማርክን በማሸነፍ ለአውሮፓ ዋንጫ ፍፃሜ ማለፏን አረጋገጠች፡፡ ጨዋታው በመደበኛ ሰዓት በአንድ አቻ የተጠናቀቀ ሲሆን በተጨመረ 30 ደቂቃ እንግሊዝ አንድ ጎል በማከል 2 ለ 1 በሆነ ውጤት…

በደቡብ ክልል 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት የበጎ አድራጎት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በክልሉ የክረምት ወራት የበጎ አድራጎት ስራን በዲላ ከተማ የአቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በማደስ አስጀምረዋል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ስራ…

ሃገር-አቀፍ የትምህርት ቤቶች ምገባ ፖሊሲና ማስፈፀሚያ ስትራቴጂ  ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገር-አቀፍ የትምህርት ቤቶች ምገባ ፖሊሲና ማስፈፀሚያ ስትራቴጂ  ይፋ ሆኗል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ አገር አቀፍ የትምህርት ፖሊሲና ስትራቴጂ ማጽደቂያ ስነስርአት ላይ ÷ ለጸደቀው የትምህርት ቤት ምገባ ፖሊሲና…

የሰላም ሚኒስቴር ለሙዳይ በጎአድራጎት ማህበር የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ  

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ለሙዳይ በጎአድራጎት ማህበር የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል ፡፡ ሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር ጎዳና ላይ ወድቀው በልመና የተሰማሩና በሴተኛ አዳሪነት ህይወታቸውን ሲገፉ የነበሩ እናቶችን ከነልጆቻቸው ከችግር ውስጥ በማውጣት…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በድሬዳዋ ከተማ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በድሬዳዋ ከተማ በመገኘት ችግኝ ተክለዋል። ወይዘሮ ሙፈሪሃት በከተማው ቦሬ አካባቢ ከከተማው መስተዳድር አመራሮች፣ ከሀገር መከለላከያ ሠራዊት፣ ከፌዴራልና የመስተዳድሩ ፖሊስ አባላት እንዲሁም…

”ደጀን ወደ ሆነው ሕዝባችን ስንገባ የተደረገልን አቀባበል ሰራዊቱን ያስደመመ ነው‘ – ኮሎኔል ሻምበል በየነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)”ደጀን ወደ ሆነው ሕዝባችን ስንገባ የተደረገልን አቀባበል ሰራዊቱን ያስደመመ ነው‘ ሲሉ  ኮሎኔል ሻምበል በየነ ባለከዘራው የ23ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ገለጹ። ጁንታው ገደልን ማረክን እያለ ማሳሳት የኖረበት ባህሪው መሆኑንም ነው የገለጹት ።…

አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፖላንድ ፕሬዚዳንት አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሹመት ደብዳቤያቸውንለፖላንድ ፕሬዚዳንት ለአንድርዘጅ ዱዳ አቅርበዋል። አምባሳደሯ ተቀማጭነታቸው በጀርመን፣ በርሊን አድርገው በፖላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት። በወቅቱም በትግራይ ክልል…