የአዲስ አበባ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔና የቋሚ ኮሚቴ አባላት የጎተራ-ቄራ-ሳር ቤት መንገድን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔን ጨምሮ የቋሚ ኮሚቴ አባላት የጎተራ - ቄራ - ሳር ቤት መንገድ ግንባታን ጎብኝተዋል።
የፑሽኪን ወይንም ሳር ቤት አደባባይ - ቄራ - ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ፕሮጀክት 3.8 ኪ.ሜ ርዝመት እና ከ30 እስከ 45 ሜትር…
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 12 የኩላሊት ዕጥበት ማሽኖች ድጋፍ ተደረገለት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 12 የኩላሊት ዕጥበት ማሽኖች በካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ተደረገለት።
የድጋፉ አስተባባሪ አቶ ግርማ አበበ በዩኒቨርሲቲ ሆስቲታሉ ያለውን አገልግሎት በተወሰነ መንገድ…
በካናዳ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ140 ሺህ የካናዳ ዶላር በላይ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ አልበርታ ግዛት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ140 ሸህ የካናዳ ዶላር በላይ ተሰበሰበ።
በካናዳ የተቋቋመው የጥምረት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የአልበርታ ቻፕተር በካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በአልበርታ ግዛት…
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሪሼል ኦማሞ ጋር በሁለትዮሽ እና በወቅታዊ ሃገራዊ ሁኔታዎችን በተመለከተ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።
አምባሳደር ሬድዋን በቀጣዩ ሃገራዊ…
የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የፌስ ቡክ ገጽ ከፍተኛ ተሳትፎ ካላቸው ገጾች አንዱ ነው ተባለ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የፌስ ቡክ ገጽ ከፍተኛ ተሳትፎ እና መስተጋብር የሚያሳዩ የአለም መሪዎች ገጽ አንዱ እንደሆነ ተገለፀ።
ፌስቡክን ከሚጠቀሙ የሀገራት መሪዎች ውስጥ በተለየ ሁኔታ ገጻቸው በተሳታፊዎች…
የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ማስጀመርያ መርሃ ግብር በአማራ ክልል
https://www.youtube.com/watch?v=3YndwENHhEM
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ77 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ77 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል።
የልማት ስራዎቹ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግሥት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር ዓባይ እና…