Fana: At a Speed of Life!

ከ1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን 1 ሚሊየን 80 ሺህ ብር የሚገመት የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸው ተገለጸ፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ኮድ 3 የሆነ የጭነት መኪና እቃዎቹን ይዞ ከባሌ ዞን ሮቤ ከተማ ወደ ሻሸመኔ ከተማ ሲጓጓዝ ነው በህብረተሰብ…

የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪይቸል ኦማሞ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አበባ ገብተዋል። የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ…

ሚኒስቴሩ በመቐለ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 50 ቶን የሚገመት አልሚ ምግቦችና አልባሳት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በመቐለ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የሚውል 50 ቶን የሚገመት የተለያየ ይዘት ያላቸው አልሚ ምግቦችና አልባሳት ድጋፍ አድርጓል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር እና ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር…

በምስራቅ ሸዋ ዞን ጉምቢቹ ወረዳ የተገነባው ኢፋ ቦሩ ጉምቢቹ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን ጉምቢቹ ወረዳ በ35 ሚሊየን 900 ሺህ ብር የተገነባው ኢፋ ቦሩ ጉምቢቹ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ የኦሮሚያ ክልልብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማና የክልሉ…

በመዲናዋ 500 ሺህ መኖሪያ ቤቶችን በአምስት ዓመታት ለመገንባት የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ የሚናፈሱ ወሬዎች ሀሰተኛ መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ 500 ሺህ መኖሪያ ቤቶችን በአምስት ዓመታት ለመገንባት የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ የሚናፈሱ ወሬዎች ሀሰተኛ መሆናቸውን የከተማዋ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የስምምነቱን ሂደት ማብራሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጠ…

ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመረቀ። በደብረ ማርቆስ ከተማ የተገነባው ፋብሪካ በቀን 1 ሚሊየን 350 ሺህ ሊትር ዘይት የማምረት አቅም አለው። ፋብሪካው አሁን ላይ ለ1 ሺህ 500…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት በመደበኛ ስብሳባው ማሻሻያ የሚደረግባቸው አዋጆች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ የፓርላማ ዘመን 6ኛ ዓመት በ2ኛ መደበኛ ስብሳባው ማሻሻያ የሚደረግባቸው አዋጆች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ማሻሻያ ያስፈልጋል ተብሎ የተቀረቡት…

የሕዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያና የግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ በብሪታንያ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “የሕዳሴ ግድብ የሀገር ልማት እና ዕድገት ተስፋ” በሚል መሪ ቃል በዩናይትድ ኪንግደምና አየርላንድ ለሁለት ወራት የሚቆይ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ በይፋ ተጀምሯል። ንቅናቄውን የተጀመረው በዩናይትድ ኪንግደም…

ችግኝ እየተከሉ ሃገርን ውብ ማድረግ ከሁሉም የሚጠበቅ ተግባር ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ችግኝ እየተከሉ ሃገርን ውብ ማድረግ ከሁሉም የሚጠበቅ ተግባር መሆኑን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአማራ ክልል የ2013 ዓ.ም የ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብርን በደብረ ማርቆስ ከተማ አስጀምረዋል።…