Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል 10 ሚሊየን ችግኞች ለተከላ ተዘጋጁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል በዘንድሮ የክረምት ወቅት የሚተከሉ 10 ሚሊየን ችግኞች መዘጋጀታቸውን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እርሻ እና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮ የተፈጥሮ ሀብት ልማት እና የምግብ ዋስትና ዘርፍ አስተባባሪ ደስታ ገብረ ስላሴ እንደገለጹት፥…

የአሜሪካ ማዕቀብ በኢትዮጵያ ላይ ሊያሳድር በሚችለው  ጫና ላይ የሚመክር ውይይት በድሬዳዋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የጣለችውን ማእቀብ ተከትሎ ሊያሳድረው በሚችለው ጫና ላይ የሚመክር ውይይት በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ኢትዮጵያ እያከናወነችው ባለችው የልማትና የህግ-ማስከበር ስራዎች ብሎም የውስጥ ጉዳዮች ላይ…

የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ለይፋዊ ስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡…

ጀርመን ለኢትዮጵያ ለአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ እርዳታ የሚውል 8 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጀርመን ለኢትዮጵያ ለአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ እርዳታ የሚውል 8 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች፡፡ ሃገሪቱ ድጋፉን ያደረገችው በዓለም የምግብ ፕሮግራም በኩል መሆኑ ታውቋል፡፡ ድጋፉ በትግራይ ክልል በሰላም…

የአዌቱ የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት የፊዚካል ስራው ተጠናቆ የማስዋብ ስራው እየተፋጠነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በ60 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለው የአዌቱ የወንዝ ዳሪቻ ልማት ፕሮጀክት የፊዚካል ስራው ተጠናቆ የማስዋብ ስራው እየተፋጠነ መሆኑ ተገለፀ። የፕሮጀክቱ ግንባታ በታህሳስ 2013 ዐ.ም የተጀመረ ሲሆን በአንድ…

ብርሃን ባንክ የሞባይል ፖስ ስርዓትን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ብርሃን ባንክ ከሳንቲም ፔይ ኢንጂነሪንግ ጋር በመሆን ሞባይል ፖስ የተሰኘ በተንቀሳቃሽ የመክፈያ መሳሪያ አማካኝነት ከፍያዎችን መፈጸም የሚያስችል ስርዓት ይፋ አደረገ:: ስርዓቱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው ተብሏል፡፡ ይህን…

በሄግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዓመታዊ የቱሪዝም ኤግዚብሽን ላይ ተሳተፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሄግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዓመታዊው የኔዘርላንድ የቱሪዝም ኤግዝብሽን ላይ በበይነ መረብ ተሳትፎ አድርጓል፡፡ ቫካንቲብየርስ 2021 የቱሪዝም ኤግዝብሽን ላይ የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎችን በማስተዋወቅ ነው ተሳትፎ ያደረገው፡፡ በኤግዝብሽኑ ላይ…

በደቡብ ክልል ያሉ ቱባ ባህሎች ያጋጠሙ ግጭቶች እንዲፈቱ ትልቅ ድርሻ ነበራቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ያሉ ቱባ ባህሎች በክልሉ ባለፉት ሶስት ዓመታት ያጋጠሙ ግጭቶች እንዲፈቱ ትልቅ ድርሻ እንደነበራቸው ተግልጿል። የሰላም ሚኒስቴር ከደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ጋር በመተባበር ከታህሳስ…

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዘመናዊ የቡና ስልጠና ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን የመጀመሪያውን የቡና ማቀነባበሪያና የባሬስታ ማሰልጠኛ ዘመናዊ ማዕከል አስመረቀ። በምርቃት ስነ ሥርዓቱ የግብርና ሚኒስትሩ ኡመር ሁሴንን ጨምሮ፥ ከፍተኛ የመንግስት ባለ ሥልጣናትና የአለም አቀፍ ተቋማት ሀላፊዎች…

በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የምግብና አልባሳት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በጸጥታ ችግር ከቀዬአቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች የምግብና አልባሳት ድጋፍ ተደረገ። በሰራተኛና ማህበራዊ ሚኒስቴር አስተባባሪነት ከጤና ሚኒስቴር፣ ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር እንዲሁም ከተጠሪ ተቋማትና የተለያዩ አካላት…