Fana: At a Speed of Life!

322 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 322 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል…

ኮሚሽኑ ከኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን እና ደቡብ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሸን ኢንተር ፕራይዝ የግንባታ ውል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖ ልማት ኮሚሽን ከኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን እና ደቡብ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሸን ኢንተር ፕራይዝ ጋር የሁለት የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የግንባታ ውል ስምምነት ተፈራረመ፡፡ በፊርማ ስነ-ስርዓት ላይ የውሃ ፣መስኖና ኢነርጂ…

በአዲስ አበባ የምግብ ምርቶችን ከባዕድ ነገር ጋር ቀላቅለው የሸጡ 24 ድርጅቶች እርምጃ ተወሰደባቸው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የምግብ ምርቶችን ከባዕድ ነገር ጋር በመቀላቀል ሲሸጡ በተገኙ 24 ድርጅቶች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን የኢትዮጵያ የምግብና መድሃኒት ባለስልጣን አስታውቀ። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሦስተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ…

በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ለቦይንግ ኩባንያ የልዑካን ቡድን ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ቦይንግ ኩባንያ የልዑካን ቡድን ዛሬ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ጋር ውይይት አድርጓል፡፡ የቦይንግ የመካከኛው ምስራቅ፣ የቱርክ እና የአፍሪካ ፕሬዚዳንት በርኒ ደን ከኮሚሽነሯ ጋር ሰፊ ወይይት አካሂደዋል፡፡…

የጠቅላይ ሚኒስትሩን የፓርላማ ንግግር የያዘው ”አሻራ” መጸሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባለፉት ሶስት አመታት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያደረጓቸውን ንግግሮች የያዘው ''አሻራ'' የተሰኘው መፅሃፍ ተመረቀ። መጽሐፉ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተዘጋጀ ሲሆን ከመጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ…

በመቐለ ከተማ መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በመቐለ ከተማ የሚገኙ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች መደበኛ የመማር ማሰተማር ሥራ ዛሬ መጀመራቸውን በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ተወካይ ወይዘሪት ገነት መብራቱ እንዳሉት፥ የመማር…

“አባ ጅፋር ለመፎ” የተሰኘ ሙዚቃዊ ታሪካዊ ተውኔት ለእይታ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “አባ ጅፋር ለመፎ” የተሰኘ ሙዚቃዊ ታሪካዊ ተውኔት በጅማ ዩኒቨርሲቲ ለእይታ ቀርቧል፡፡ ተውኔቱ በጅማ ዩኒቨርሲቲ አምፊ ቲያትር በ3ኛ ዓመት የትያትር ጥበባት ተማሪዎች አማካይነት የተተወነ ነው፡፡ በአባ ጅፋር ለመፎ…

መንግስትን ጨምሮ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለምርጫው ሰላማዊነት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጳጳሳት ጉባኤ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ገለልተኛ፣ ፍትሃዊ፣ ተአማኒ፣ ዴሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ እንዲሆን መንግስትን ጨምሮ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ፡፡ ጉባኤው…