Fana: At a Speed of Life!

ከምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል አባል አገራት የተውጣጡ ወጣቶች በእንጦጦ ፓርክ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል አባል አገራት የተውጣጡ ወጣቶች አዲስ አበባ እንጦጦ ፓርክ ችግኝ ተከሉ። በምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል አዘጋጅነት የአባል አገራቱ ወጣቶች በሰላም ላይ ያተኮረ ልምድ ልውውጥና ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር…

በተያዘው የበጀት ዓመት ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የሀረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው 2013 የበጀት አመት በ11 ወራት ጊዜ ውስጥ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ የሀረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ሰሚራ ዩሱፍ እንደገለፁት÷ በክልሉ በተያያዘ የበጀት…

ቡሩንዲ የኤሌክትሪክ ኃይል ለመግዛት የታላቁ ህዳሴ ግድብን መጠናቀቅ እየጠበቀች ነው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ቡሩንዲ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ተጠቃሚ ለመሆን የታላቁ ህዳሴ ግድብን መጠናቀቅ እየጠበቀች መሆኑ ተገለጸ። በዩጋንዳ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አለምጸሀይ መሰረት ከቡሩንዲ ውሃ፣ ኢነርጂ እና ማዕድን…

በትምህርት ዘርፍ 500 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ዕቅድ መያዙ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ዘርፉ የሰኔ 30 የአረንጓዴ የአሻራ ቀን ችግኝ ተከላ መርሀ ግብርን እያከናወነ ነው። በዛሬው ዕለት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞችና አመራሮቾ በአምቦ ዩኒቨርስቲ ቱሉ ኮርማ የእጽዋት ማዕከል የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።…

ኢትዮ ቴሌኮም በመላው ሃገሪቱ ያሉ የኩባንያው ቤተሰቦች የሚሳተፉበት “የአረንጓዴ አሻራ” የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በመላው ሃገሪቱ ያሉ የኩባንያው ቤተሰቦች የሚሳተፉበት “የአረንጓዴ አሻራ” የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር አስጀምሯል፡፡ መርሐ ግብሩን የተጀመረው ሰኔ 29 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ መሆኑ ታውቋል፡፡…

ፍላጎት ያላቸው አካላት ለትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ የበረራ ፍቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ፍላጎት ያላቸው አካላት ለትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ የበረራ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ፍላጎት ያላቸው አካላት ለትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ ከባለፈው ሰኞ ጀምሮ የበረራ ፍቃድ…

የናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚሳተፉበት የሴካፋ ውድድሩ ለህዳሴው ግድብ ገጽታ ግንባታ መጠቀም ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የምታዘጋጀው የናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚሳተፉበት የሴካፋ ውድድሩ ለህዳሴው ግድብ ገጽታ ግንባታ መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ። የምስራቅና የመካከለኛው አፍሪካ ሀገራት (ሴካፋ) ውድድር ቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተገምግሟል።…

ኢራን ዩራኒየም ማበልጸግ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ኒውክሌር ማምረት የሚያስችላትን ዩራኒየም ሜታል ማበልጸግ መጀመሯን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አቶሚክ ክትትል አስታወቀ፡፡ ኢራን ለኃይል ማመንጫነት ለማዋል ዩራኒየም እያበለጸገች እንደምትገኝ ለዓለም አቀፉ የአቶሚክ…

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አሸባሪው ህወሃት እያደረሰ ያለውን ኢሰብዓዊ ድርጊት የዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ እንዲያወግዝ ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አሸባሪው ህወሃት እያደረሰ ያለውን ኢሰብዓዊ ድርጊት የዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ እንዲያወግዝ ጠይቋል። ለፌዴራል መንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም ውሳኔ እንዲተላለፍ ጥያቄ የቀረበው የዜጎችን ህይወት ከአደጋ ለመታደግ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከተማሪዎች ጋር በመሆን የአረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከተማሪዎች ጋር በመሆን በጉለሌ እጽዋት ማዕከል የአረንጓዴ አሻራ ችግኞችን ተክለዋል። "የሀገር ተረካቢነታችንን በአረንጓዴ አሻራችን ኢትዮጵያንችንን እናልብስ" በሚል ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ…