Fana: At a Speed of Life!

ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከል የኦክስጅን ምርት ለማሳደግ የሚረዳ ሲሊንደር ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከልን የኦክስጅን ምርት ለማሳደግ የሚረዳ የአንድ መቶ ሲሊንድር እና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸው ቁሳቁሶች ግዢ ተፈጽሞ ርክክብ ተደርጓል፡፡ በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ ተገኝተዉ ንግግር ያደረጉት የጅማ…

ባለፉት 24 ሰአታት 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

ባለፉት 24 ሰአታት 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 837 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 95 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኘቷል። ባለፉት 24 ሰአታት 500 ሰዎችም ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡…

ዳርፉር በግጭት እና ብጥብጥ እየተናጠች ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ ሁለት ዓመቱ ህዝባዊ ተቃውሞ ኦማር አልበሺርን ከስልጣናቸው በማውረድ ቢጠናቀቅም ዳርፉር ግን አሁንም በግጭት እና ብጥብጥ እየተናጠች ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት የምዕራብ ዳርፉሯ ዋና ከተማ ኤል ገኒና ጎዳናዎች ተቃውሞ በሚያሰሙ ሰዎች ተጥለቅልቀዋል፡፡…

ክልሉን ከማናቸውም ጥቃት ለመመከት አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል-አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልሉን ከማናቸውም ጥቃት ለመመከት አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአማራ ክልል ርዕሰ መሥስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ ርዕስ መስተዳድሩ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ የአማራ ሕዝብ የሕግ ማስከበር ዘመቻው ውጤታማ እንዲሆን መሥራቱን…

በፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ከ3 በላይ የውጭ ሀገር ተጫዋቾችን ማስፈረም እንደማይቻል ፌዴሬሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ  እግር ኳስ ፌዴሬሽን የውጭ ሀገር ተጫዋቾች ዝውውርን የተመለከተ ውሳኔ አስተላልፏል። በዚህም ፌዴሬሽኑ በ2014 ዓ.ም የውድድር ዘመን በየትኛውም የፕሪሚየር ሊግ ክለብ ከ3 በላይ የውጭ ሀገር ተጫዋቾች ማስፈረም እንደማይቻል ውሳኔ…

2 ሺህ 631 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 2 ሺህ 631 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። በዚህም በትናትናው ዕለት 2 ሺህ 631 ዜጎች ወደ…

አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከኩዌት ነዳጅና የትምህርት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከኩዌት ነዳጅና የትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ሙሀመድ አብዱለጢፍ አልፋሪስ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም የሀገራቱን የሁለትሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው…

ኢትዮ ቴሌኮም የ4ጂ አገልግሎት በደቡብ ሪጅን በ12 ከተሞች በይፋ አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮቴሌኮም የአራተኛው ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎት በደቡብ ሪጅን በ12 ከተሞች በይፋ አስጀምሯል፡፡ የአገልግሎቱ መጀመር ለሀገራዊ እድገትና ብልፅግና ከፍተኛ አበርክቶ እንዳለው ተመልክቷል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት…

ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት 58 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባድ ዕቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደ ሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ መሆናቸው ነው የተገለጸው፡፡ ዕቃዎቹ የገቢ ኮንትሮባንድ 54 ሚሊየን 20…

የሎጂስቲክ ዘርፍ አፈጻጸም መታወቅ ዘርፉን ለማዘመንና ለውጥ ለማምጣት ያስችላል – ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሎጂስቲክ ዘርፍ አፈጻጸም መታወቅ ዘርፉን ለማዘመንና እመርታዊ ለውጥ ለማምጣት እንደሚያስችል የትራንስፖርት ሚኒስትሯ  ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ። የመጀመሪያው አገራዊ የሎጂስቲክ አፈጻጸም ሪፖርት ይፋ በተደረገበት መርሐግብር ላይ የመክፈቻ…