የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ Feven Bishaw Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ጋንጂ ወረዳ እና በባሌ ዞን ጎሮ ወረዳ የተለያዩ መሰረተ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ በኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቃልን ማክበር እና መፈጸም የለውጡ አመራር ቁልፍ ተግባር ነው- ዐቢይ አሕመድ Tibebu Kebede Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ቁጥር አንድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ስራ ጀመረ። ኢትዮጵያን ከልጆቿ፣ከታሪኳ፣ከባህሏ፣ከራሷ እና ከልጆቿ የማስታረቅ ስራ በመስራት ላይ እንገኛለን ይህ ተጠናክሮ…
ቢዝነስ የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ በነገው ዕለት ይመረቃል Tibebu Kebede Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ5. 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ በነገው ዕለት ይመረቃል። የደብሊው ኤ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የፋብሪካው ባለቤት አቶ ወርቁ አይተነው፤ ለመገናኛ ብዙሃን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለመንገድ ጥገና የሚውሉ የግንባታና የጥገና ማሽነሪዎች ለክልሎች ተከፋፈሉ Tibebu Kebede Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመንገድ ፈንድ ለክልል የመንገድ ኤጀንሲዎች በስድስት መቶ ሚሊየን ብር ወጪ የተገዙ ማሽነሪዎችን ለክልሎች አከፋፈለ። በዛሬው እለትም የደረሱትን 21 የግንባታና የጥገና ማሽነሪዎች ለክልሎቹ የተላልፉ ሲሆን ተጨማሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶች ተመረቁ Tibebu Kebede Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነቡ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተመርቀዋል። 24 የመንገድ ፕሮጀክቶቹ በድምሩ 37 ነጥብ 6 ኪሜ በላይ ርዝመትና የእግረኛ መንገድን…
የሀገር ውስጥ ዜና በመሥኖ በአምባ ግድብ 98 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር ተሸፈነ Tibebu Kebede Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ በመሥኖ አምባ ግድብ 98 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር መሸፈኑ ተገለፀ፡፡ በዛሬው እለት የጠቅላይ ሚንስትሩን የደህንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ የወረዳ እና የዞን አመራሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የማሰሮ ደንብ ትምህርት ቤት ግንባታ ሥራ አስጀመሩ Tibebu Kebede Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማዕከላዊ አርማጭሆ ማሰሮ ደንብ ትምህርት ቤት ለማስገንባት የመሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡ የደጅ አዝማች ብሬ ዘገዬ መታሰቢያ ትምህርት ቤት ለማስገንባት ነው የመሠረተ ድንጋይ…
ስፓርት ለሴካፋ ውድድር ዝግጅት ለኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ Tibebu Kebede Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር ዝግጅት ለኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ። ከ23 ዓመት በታች የምስራቅ እና መካከለኛው ሀገራት የእግርኳስ ውድድር ከሰኔ 26፣2013 እስከ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶች ዛሬ ይመረቃሉ Tibebu Kebede Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን የተገነቡ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ዛሬ ይመረቃሉ። 24 የመንገድ ፕሮጀክቶቹ በድምሩ 37 ነጥብ 6 ኪሜ በላይ ርዝመትና የእግረኛ መንገድን ጨምሮ ከ6 እስከ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮንዶር ኤሌክሮኒክስ በኢትዮጵያ የቅደመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት ለማካሄድ ተስማማ Tibebu Kebede Jun 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ ግዙፉ የኤልክትሮኒክስ አምራች ኩባንያ ኮንዶር በኢትዮጵያ የቅደመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት ለማካሄድ ተስማማ። በአልጄሪያ የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው የኤሌክትሪክ ከኩባንያው የስራ…