Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ጋንጂ ወረዳ እና በባሌ ዞን ጎሮ ወረዳ የተለያዩ መሰረተ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ በኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ…

ቃልን ማክበር እና መፈጸም የለውጡ አመራር ቁልፍ ተግባር ነው- ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ቁጥር አንድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ስራ ጀመረ። ኢትዮጵያን ከልጆቿ፣ከታሪኳ፣ከባህሏ፣ከራሷ እና ከልጆቿ የማስታረቅ ስራ በመስራት ላይ እንገኛለን ይህ ተጠናክሮ…

የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ በነገው ዕለት ይመረቃል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ5. 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ በነገው ዕለት ይመረቃል። የደብሊው ኤ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የፋብሪካው ባለቤት አቶ ወርቁ አይተነው፤ ለመገናኛ ብዙሃን…

ለመንገድ ጥገና የሚውሉ የግንባታና የጥገና ማሽነሪዎች ለክልሎች ተከፋፈሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመንገድ ፈንድ ለክልል የመንገድ ኤጀንሲዎች በስድስት መቶ ሚሊየን ብር ወጪ የተገዙ ማሽነሪዎችን ለክልሎች አከፋፈለ። በዛሬው እለትም የደረሱትን 21 የግንባታና የጥገና ማሽነሪዎች ለክልሎቹ የተላልፉ ሲሆን ተጨማሪ…

በአዲስ አበባ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነቡ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተመርቀዋል። 24 የመንገድ ፕሮጀክቶቹ በድምሩ 37 ነጥብ 6 ኪሜ በላይ ርዝመትና የእግረኛ መንገድን…

በመሥኖ በአምባ ግድብ 98 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር ተሸፈነ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ በመሥኖ አምባ ግድብ 98 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር መሸፈኑ ተገለፀ፡፡ በዛሬው እለት የጠቅላይ ሚንስትሩን የደህንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ የወረዳ እና የዞን አመራሮች…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የማሰሮ ደንብ ትምህርት ቤት ግንባታ ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማዕከላዊ አርማጭሆ ማሰሮ ደንብ ትምህርት ቤት ለማስገንባት የመሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡ የደጅ አዝማች ብሬ ዘገዬ መታሰቢያ ትምህርት ቤት ለማስገንባት ነው የመሠረተ ድንጋይ…

ለሴካፋ ውድድር ዝግጅት ለኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ተጫዋቾች ጥሪ  ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር ዝግጅት ለኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ። ከ23 ዓመት በታች የምስራቅ እና መካከለኛው ሀገራት የእግርኳስ ውድድር ከሰኔ 26፣2013 እስከ…

በአዲስ አበባ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶች ዛሬ ይመረቃሉ

  አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን የተገነቡ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ዛሬ ይመረቃሉ።   24 የመንገድ ፕሮጀክቶቹ በድምሩ 37 ነጥብ 6 ኪሜ በላይ ርዝመትና የእግረኛ መንገድን ጨምሮ ከ6 እስከ…

ኮንዶር ኤሌክሮኒክስ በኢትዮጵያ የቅደመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት ለማካሄድ ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ ግዙፉ የኤልክትሮኒክስ አምራች ኩባንያ ኮንዶር በኢትዮጵያ የቅደመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት ለማካሄድ ተስማማ። በአልጄሪያ የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው የኤሌክትሪክ ከኩባንያው የስራ…