Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያን ለማዳከምና አንድነቷን ለማናጋት ከየትኛውም አካል የሚሰነዘር ትንኮሳ እና ጫና በአንድነት ልንመክት ይገባል -አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማዳከምና አንድነቷን ለማናጋት ከየትኛውም የውስጥም ሆነ የውጭ አካል የሚሰነዘር ትንኮሳ እና ጫና በአንድነት ልንመክት ይገባል ሲሉ  አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ተናገሩ። በተባበሩት መንግስታት የኢፌዴሪ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ…

በቻይና  በውድድር ወቅት  በተከሰተ ከባድ የአየር ሁኔታ የ21 ሯጮች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በተካሄደ አገር አቋራጭ የተራራ (አልትራማራቶን) ውድድር ላይ በተከሰተ ከባድ የአየር ሁኔታ የ21 ሯጮች ሕይወት አልፏል። በ100 ኪ.ሜ (60 ማይልስ) የአልትራማራ ውድድሩ በጋንሱ አውራጃ የቱሪስት ስፍራ በሆነው በቢጫ ወንዝ…

ኦቢኤን በአማራ ክልል አጣዬ ከተማና የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች 818 ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ /ኦቢኤን/ በአማራ ክልል አጣዬ ከተማና የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን በተከሰተው የጸጥታ ችግር ለተፈናቀሉ ዜጎች 818 ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከቄያቸው ተፈናቅለው ለችግር የተጋለጡት ዜጎች ኦቢኤን…

ከሚያለያዩን ውስን ጉዳዮች ይልቅ አንድ በሚያደርጉን እልፍ ጉዳዮቻችን ላይ በጋራ እንሠራለን – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለአማራ ባህል ማዕከል መገንቢያ የሚሆን 42ሺህ 200 ካሬ ሜትር ቦታ ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር አስረክበዋል። የአማራ ልማት ማህበር በአዲስ አበባ ለሚያስገነባው የአማራ ባህል ማዕከል…

ከ475 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የጎዴ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጎዴ ከተማ ከ475 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የጎዴ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቋል፡፡ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሃመድና የኢፌዴሪ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር…