Fana: At a Speed of Life!

የአለታ ወንዶ ምርጫ ክልል ለምርጫው የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች የማዳረስ ስራ እየተጠናቀቀ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአለታ ወንዶ ምርጫ ክልል ለምርጫው የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች የማዳረስ ስራ እየተጠናቀቀ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ከሚገኙት 119 የምርጫ ክልሎች ዉስጥ አንዱ የሆነዉ የአለታ ወንዶ ምርጫ ክልል ነገ ለሚካሄደዉ አጠቃላይ…

በምርጫው ቅድመ ዝግጅት ላይ በመሳተፍ የበኩላችን እየተወጣን እንገኛለን – የሃዋሳ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫው ላይ በመገኘት ድምፅ ለመስጠት ከመዘጋጀት ባሻገር በቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ በመሳተፍ የበኩላቸውን ጥረት በማድረግ ላይ መሆናቸውን የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ለምርጫው በሚሆኑ የቦታ ዝግጅትና የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ በተለይም…

ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት መድረጉን የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት የሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገለጿል፡፡ በዞኑ በ13 የምርጫ ክልሎች በ1 ሺ 128 የምርጫ ጣቢያዎች ነው ምርጫ የሚከናወነው፡፡…

በቻግኒ የምርጫ ክልል ባሉ የምርጫ ጣቢያዎች ክረምትን ተከትሎ ዝናቡ መስተጓጎል እንዳይፈጥር ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በቻግኒ ከተማ የምርጫ ክልል ባሉ የምርጫ ጣቢያዎች ክረምትን ተከትሎ ዝናቡ መስተጓጎል እንዳይፈጥር ዝግጅት ተጠናቋል። መራጮች ድምጽ ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣቢያዎች ሄደው በዝናብ ምክንያት ችግር እንዳይገጥማቸው፣ ማረፍ የሚችሉባቸው ድንኳኖች እና ሌሎች…

ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምጽ ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን በካፋ ዞን የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። መምረጥ የዜግነት መብት ነው ያሉት ነዋሪዎቹ ÷ መብታችን ለመጠቀም በነገው እለት ማለዳ ለምንፈልገው የፖለቲካ…

በምርጫው ዕለት የሰብአዊ መብቶች ክትትል ለማድረግ ባለሙያዎችን አሰማርቻለሁ – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በምርጫው ዕለት የሰብአዊ መብቶች ክትትል ለማድረግ ባለሙያዎችን ማሰማራቱን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በተሻሻለው የማቋቋሚያ አዋጁ አንቀፅ 6 መሰረት በምርጫ ወቅት የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅን ክትትል የማድረግ ስልጣን እና…

ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ተደርጓል – የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ)ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ መራጩ ህዝብ የደህንነት ስጋት ሳይሰማው ድምፁን እንዲሰጥ በእያንዳንዱ የምርጫ ጣቢያ በተደራጀና በተቀናጀ መንገድ ጠንካራ ጥበቃ ለማድረግ ሙሉ ዝግጅት…

በምስራቅ ሸዋ ዞን በሚገኙ አብዛኞቹ ወረዳዎች የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ጣቢያዎች ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በምስራቅ ሸዋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች የሚደረገው ዝግጅት ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በምስራቅ ሸዋ ዞን የምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ አስተባባሪ አቶ ደበሌ ወርቁ እደገለጹት÷ እስካሁን ከ90 በመቶ በላይ…

የጎንደር ከተማ ም/ቤት የህገ-ወጥ ተኩስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን ረቂቅ መመሪያ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጎንደር ከተማ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ጉባኤ የህገ-ወጥ ተኩስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን ረቂቅ መመሪያ አጽድቋል፡፡ የጎንደር ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 8ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ያካሄደ ሲሆን፥ ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባዔው…

ምርጫው ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሀላፊነታቸውን እንደሚወጡ የጅማ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)6ኛው ሀገራዊ ምርጫው ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሀላፊነታቸውን እንደሚወጡ የጅማ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ ነዋሪዎች ሰዓታት ብቻ የቀረውን ምርጫ በሀገራችን ታሪክ ውስጥ ሁሌም የሚታወስና ተዓማኒነቱም የተረጋገጠ ሆኖ እንዲያልፍ…