የሀገር ውስጥ ዜና የሸኔን እንቅስቃሴ ለማምከን የፌደራል ፖሊስ አባላት ከአካባቢው ሚሊሻ ጋር እየሰሩ ነው Feven Bishaw May 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በወለጋ ሆሮ ጉድሩ ዞን የአሸባሪዉ ሸኔን እንቅስቃሴ ለማምከን የፌደራል ፖሊስ አባላት ከአካባቢው ሚሊሻና ማህበረሰብ ጋር በመቀናጀት እየሰሩ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በዞኑ የሚንቀሳቀሰዉን የሸኔ ቡድን በአካባቢዉ ያሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የበልግ ዝናብ በአንዳንድ አካባቢዎች ጎርፍ ሊያስከትል ስለሚችል ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተገለፀ Tibebu Kebede May 7, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እየጣለ ያለው የበልግ ዝናብ በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋ ሊያስከትል ስለሚችል ከውዲሁ ጥንቃቄ እንዲደረግ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ። በብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ በሚያዚያ ወር ትንበያ መሰረት በኦሮሚያ፣…
ምርጫ 2013 ማንኛዉም ገለልተኛ ታዛቢ የኢትዮጵያን ምርጫ ለመታዘብ በቅድሚያ የሃገሪቱን ሉዓላዊነት ሊያከብር እንደሚገባ ተገለፀ Tibebu Kebede May 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛዉም ገለልተኛ ሃገር አቀፍ ወይም ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች የኢትዮጵያን ምርጫ ለመታዘብ በቅድሚያ የሃገሪቱን ሉዓላዊነት ሊያከብሩ እንደሚገባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለፀ፡፡ ምክር ቤቱ ጉዳዮን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ክልል ከ2 ነጥብ 1ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቋል Feven Bishaw May 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀረሪ ክልል በዘንድሮ የክረምት ወራት የአረንጋዴ አሻራ ልማት መርሃ ግብር ከ2 ነጥብ 1ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁ ተገለፀ፡፡ የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድርና የክልሉ ግብርና ልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና የፖሊስ መዋቅር፤የጦር መሳሪያ ዝውውር የተመለከቱትን ጨምሮ በሌሎች ጉዳዮች ላይ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀረቡ Tibebu Kebede May 7, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፖሊስ ሙያና በህግ ማስከበር ዙሪያ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨረሲቲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ጥናታዊ ጽሁፎችን ከሚያዚያ ከ28 እስከ 29 ቀን 2013 ዓ.ም አቀረበ፡፡ ኢንስቲዩቱ የፖሊስ አገልግሎቶች እና አሰራሮችን ለማሻሻል ከዚህ በፊት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዳያስፖራው 80ኛ አመት የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች የድልና የምስጋና ክብረ በዓል ያካሂዳል Meseret Awoke May 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 80ኛ አመት የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች የድልና የምስጋና ክብረ በአል በተለያዩ ሃገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንደሚከበር ተገለጸ። የአሜሪካ ኢትዮጵያውያን የዜጎች ምክር ቤትና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ መላው ህዝብ እጅ ለእጅ በመያያዝ የተፈጥሮና የሰው ሰራሽ ችግሮችን በፅናት እንዲቋቋም ጥሪ አቀረቡ Meseret Awoke May 7, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንትና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጠባቂ ሳህለወርቅ ዘውዴ መላው ህዝብ እጅ ለእጅ በመያያዝ የተፈጥሮና የሰው ሰራሽ ችግሮችን በፅናት እንዲቋቋም ጥሪ አቀረቡ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በነገው እለት የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የቀይ…
የዜና ቪዲዮዎች በመሰረተ ልማት ዝርጋታና ከተማ ልማት ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች ክርክር Amare Asrat May 7, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=dKk0SERjFnA
የሀገር ውስጥ ዜና እስካሁን ከ28 ሚሊየን በላይ መራጮች ሲመዘገቡ፤የመራጮች ምዝገባ ለተጨማሪ 7 ቀናት ተራዝሟል Tibebu Kebede May 7, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ6ኛው አጠቃላይ ምርጫ ዋና ተግባር የሆነው የመራጮች ምዝገባን እያከናወነ መሆኑን አስታውቋል። በዚህም ሂደት በመጀመሪያ ሰሞን የነበረው የመራጮች ምዝገባ መቀዛቀዝ በከፍተኛ ሁኔታ ተሻሽሎ በአሁኑ ወቅት…