ጠ/ሚ ዐቢይ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በፋይናንሱ ዘርፍ በተሰሩ ስራዎች ስኬታማ ለውጦች መመዝገባቸውን ገለፁ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በፋይናንሱ ዘርፍ በተሰሩ ስራዎች ስኬታማ ለውጦች መመዝገባቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የታክስ ገቢ በ2010 ዓ.ም ከነበረበት 229 ቢሊየን ብር በ2012 ዓ.ም…