Fana: At a Speed of Life!

በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና በብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በተደረገ ክትትል በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ከእነ ተጠርጣሪዎቹ ተያዘ፡፡ እንደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፃ…

ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ የ200 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ የ200 ሚሊየን ዶላር (8 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር) የብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የብድር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ እና የዓለም የኢትዮጵያ፣ የሱዳን፣ የደቡብ ሱዳንና የኤርትራ ተጠሪ…

ፍርድ ቤቶች ከ119 ሺህ በላይ ለሆኑ መዛግብት እልባት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፍርድ ቤቶች በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ለ119 ሺህ 413 መዛግብት እልባት መስጠታቸውን የሶስቱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዘጠኝ ወር የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አመለከተ፡፡ በሪፖርቱ በሶስቱም ፍርድ ቤቶች በበጀት ዓመቱ ዕልባት…

የኢፌዴሪ አየር ሀይል በትግራይ ክልል በነበረው የህግ ማስከበር ጀብድ ለፈጸሙ የአየር ሀይል አባላት እውቅናና ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ አየር ሀይል በትግራይ ክልል በነበረው የህግ ማስከበር ዘመቻ እና በተቋማዊ ሪፎርም መልካም አፈፃፀም ለነበራቸው ለከፍተኛ መኮንኖች ሹመት የምስጋናና እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር አካሄደ፡፡ በዚህም 44 ከፍተኛ መኮንኖች፣ 47…

በናይል ተፋሰስ አካባቢ ያለውን ኢንቨስትመንት ለማነቃቃት ታሳቢ ያደረገው 6ኛው የናይል ተፋሰስ ልማት ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በናይል ተፋሰስ አካባቢ ያለውን ኢንቨስትመንት ለማነቃቃት ታሳቢ ባደረገ መልኩ ሲካሄድ የቆየው 6ኛው የናይል ተፋሰስ ልማት ስብሰባ ተጠናቋል። ስብሰባው የኮቪድ ስርጭትን ተከትሎ በበይነ መረብ አማካኝነት ሲካሄድ መቆየቱ ተመላክቷል።…

በፕሪሚየር ሊጉ ሀዋሳ ከተማ ሀድያ ሆሳዕናን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ ሀድያ ሆሳዕናን 3 ለ 0 አሸነፈ። ከደመወዝ ጋር በተያያዝ የሀድያ ሆሳዕና በርካታ ተጫዋቾች ባለባቸው ቅሬታ ከአዲስ አበባ ወደ ሀዋሳ ሳይጓዙ በመቅረታቸው ቡድኑ ሳይሟላ…

በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሊያገረሽ ይችላል – የዓለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሊያገረሽ እንደሚችል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠንቅቋል፡፡ ድርጅቱ በአህጉሪቱ የሚታዩትን አዲስ የቫይረሱ ዝርያዎች፣ የክትባት አቅርቦቶች መዘግየት እና ከክትባት መስጠት ጋር ተያይዞ ባሉ ክፍተቶች ምክንያት ቫይረሱ…

በሀገራችን ሰላም እንዲሰፍን የክልል መንግስታት ግንኙነት ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የክልል መንግስታት ግንኙነት ተጠናክሮ መቀጠል ለሰላም መኖር ሚናው ከፍተኛ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ፌዴሬሽን ምክር ቤት የክልሎች የጎንዮሽ የእርስ በእርስ ግንኙነትን ለማጠናከርና የሚከሰቱ ችግሮችን በጋራ…

ወርሃዊው የ“ቱባ ወግ” ውይይት “ሉዓላዊነታችንን በጋራ የማስከበር ታሪካችን” በሚል ርዕስ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በየወሩ የሚዘጋጀው "ቱባ ወግ "ሉዓላዊነታችንን በጋራ የማስከበር ታሪካችን" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው። የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ÷…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያና የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያና የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የሃገሪቱን የማዕድን ምርቶች ለማገበያየት የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት በጋራ ለመቀየስ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግና የሃገሪቱን…