Fana: At a Speed of Life!

ስምንት ኪሎ ግራም ካናቢስ እፅ እና ሰባት ሺህ ኪሎ ግራም የኮንትሮባንድ ቡና ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት ሺህ ኪሎ ግራም ቡናና ስምንት ኪሎ ግራም የካናቢስ እፅ በሻሸመኔ የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ተያዘ፡፡ የሰሌዳ ቁጥሩ አ.አ 36162 የሆነ አይሱዙ የጭነት መኪና መነሻውን ወላይታ ሶዶ ከተማ አድርጎ ወደ አ.አ በመጓዝ ላይ እያለ ከለሊቱ 6…

አንድነታችን ውበትና ጥንካሬያችን ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጅማ የተደረገላቸውን አቀባበል በተመለከተ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም፥ ዛሬ ከጅማ እስከ አጋሮ እስከ በሻሻ ድረስ የታየው ሰላማዊ ኃይል እና የመቋቋም መንፈስ ህዝባችንን የበለጠ ለማገልገል የሚያነሳሳን ነው…

በግለሰቦችና ቡድኖች እየተፈጸመ ያለውን የግድያና ዝርፊያ ወንጀል ለመከላከል እየተሰራ ነው – የትግራይ ክልል ጸጥታ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግለሰቦችና ቡድኖች የሚፈጸም በጦር መሳሪያ የታገዘ የግድያና ዝርፊያ ወንጀል ለመከላከል የህግ ማስከበር ስራ እየተካሄደ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል፡፡ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፀጥታ ቢሮ ሃላፊ ረዳት…

በደቡብ ክልል 19 በመቶ የነበረው የደን ሽፋን ወደ 23 በመቶ ከፍ ብሏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታውቋል። በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ አንተነህ…

በኮንሶ ዞን ለብልጽግና ፓርቲ የማጠቃለያ የድጋፍ ሰልፍና ምርጫ ቅስቀሳ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን ለብልጽግና ፓርቲ የማጠቃለያ የድጋፍ ሰልፍና የምርጫ ቅስቀሳ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ በየደረጃው የሚገኙ የክልሉ እና የዞኑን አመራሮች ጨምሮ በዞኑ ስር ካሉ ሶስት ወረዳዎችና አንድ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የብልጽግና…

ቦርዱ ለ148 የግል ዕጩዎች የ50 ሺህ ብር ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ148 የግል ዕጩዎች የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ለምርጫ ዕለት ወጪያቸው ማካካሻ ገንዘብ እንዲሰጥ ወስኗል። የምርጫ ቦርድ የኮሚዩኒኬሽን አማካሪ ሶሊያ ሽመልስ መግለጫ የሰጡ ሲሆን፥ በመግለጫቸውም ለፌዴራልና ክልል ምክር ቤት…

አቅመ ደካሞችን ከጎዳና ለማንሳት የጀመርነው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል- ወይዘሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በተለያዩ መድረኮች የተበረከቱላቸውን የጋቢ ስጦታዎች ለአቅመ ደካምች በስጦታ አበረከቱ፡፡ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በፒያሳ አካባቢ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እና በቤኒ መስጂድ በመገኘት በተለያዩ…

ቀይ መስቀል በትግራይ ክልል ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉና ለችግር ለተጋለጡ ዜጎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሰታውቋል። በማህበሩ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የሰሜናዊ ምዕራብ ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት…

አምባሳደር ሉሊት ከሩዋንዳ ፖሊቴክኒክ ምክትል ቻንስለር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሩዋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ ከሩዋንዳ ፖሊ ቴክኒክ ምክትል ቻንስለር ዶክተር ጄምስ ጋሹምባ፣ ከአካዳሚክ ጥናትና ተቋማዊ ልማት ምክትል ኃላፊ ዶክተር ሲልቪ ሙሲዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የፖሊ ቴክኒክ አመራሮቹ ኢትዮጵያ በቴክኒክና…