Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ይበልጣል ከሱዳን ምሁራን ጋር ተወያዩ

አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉሥልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳናውያን ምሁራን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ምሁራኑ ከካርቱም፣ ከአልኒሊን እና ከሱዳን ዩኒቨርስቲ የተውጣጣ የምሁራን ስብስብ ነው ተብሏል፡፡ ውይይቱ በኢትዮጵያ እና…

የግንቦት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሚያዝያ ወር የነበረው የነዳጅ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ የግንቦት ወር የመሸጫ ዋጋ ሆኖ እንዲቀጥል መወሰኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤…

አቶ ደመቀ መኮንን ከፕሬዚዳንት ራማፎሳ ጋር ያደረጉት ውይይት ስኬታማ ነበር – አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማርያም

አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ያደረጉት ውይይት ውጤታማ እንደነበር በደቡብ አፍሪካ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ…

የምርጫ ቦርድ የእጩ መተካት፣ መቀየር፣ መለወጥ እና ማንኛውንም አይነት ማሻሻያ የማይቀበል መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከሚያዝያ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የእጩ መተካት፣ መቀየር፣ መለወጥ እና ማንኛውንም አይነት ማሻሻያ የማይቀበል መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የእጩዎች ምዝገባ ከተጠናቀቀበት ጊዜ ጀምሮ…

“ቱሪዝም ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ” በሚል መሪ ቃል የጥናትና ምርምር  ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆቴልና ቱሪዝም  ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከባህርዳር ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር  "ቱሪዝም ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት" በሚል መሪ ቃል  የጥናትና ምርምር  ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው። ለሁለት ቀናት በሚቆየው በዚህ ፕሮግራም መክፈቻ ላይ   …

መጪው ምርጫ  ነፃና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የድርሻውን እንደሚወጣ  የኦሮሚያ ሴቶች ፌዴሬሽን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደው ስድስተኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የድርሻውን እንደሚወጣ የኦሮሚያ ሴቶች ፌዴሬሽን ገለጸ። ፌዴሬሽኑ በምርጫ ታዛቢነት ዙሪያ  ከኦሮሚያ 20 ዞኖችና ሁሉም የከተማ አስተዳደሮች…

በ499 ትምህርት ቤቶች የሚተገበረው የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም  ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ499 ትምህርት ቤቶች የሚተገበረው የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም  ይፋ ሆኗል። የትምህርት ሚኒስቴር ከህፃናት አድን ድርጅት  ጋር በገባው ውል የተቀናጀ አካታች ሀገር በቀል የምገባ ፕሮግራም ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሲዳማ ብሄራዊ…

ለጸጥታው ምክር ቤት አባል ሃገራት አምባሳደሮችና ለደቡብ አሜሪካ ሃገራት በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ገለጻ ተደረገ

አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ለመንግስታቱ ድርጅት የሰላምና ጸጥታው ምክር ቤት አባል ሃገራት አምባሳደሮችና ተቀማጭነታቸው በአዲስ አበባ ከተማ ላደረጉ የደቡብ አሜሪካ ሀገራት አምባሳደሮች በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ገለጻ አደረጉ፡፡…

ተመድ በኢትዮጵያ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል 65 ሚሊየን ዶላር ለቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል 65 ሚሊየን ዶላር እንዲለቀቅ ወሰነ፡፡ ድጋፉ በሃገሪቱ በተለያዩ ምክንያቶች ሰብአዊ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች ምግብ፣ መጠለያ፣ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና የህክምና…