Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ “ህወሓት” እና “ሸኔ” በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት “ህወሓት” እና “ሸኔ” በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምፅ አፀደቀ፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት “ህወሓት” እና “ሸኔ” በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ባቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ላይ…

በ49 ሚሊየን ብር ወጪ የተደራጀው የፊዚክስ ቤተ ሙከራ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በ49 ሚሊየን ብር ወጪ የተደራጀው የፊዚክስ ቤተ ሙከራ አገልግሎት መስጠት ተጀመረ፡፡ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ዴአ ዩኒቨርሲቲው የአፕላይድ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ መመደቡን…

አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ራማፎሳ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በፕሪቶሪያ በነበራቸው ቆይታ በወቅታዊና በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡…

ዶ/ር ሙሉ ነጋ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስትር ዲኤታ በመሆን ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ሙሉ ነጋ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስትር ዲኤታ በመሆን ተሾሙ፡፡ ዶክተር ሙሉ ነጋ ከሚያዝያ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ ዶክተር…

ዶክተር አብራሃም በላይ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳድር ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) - ዶክተር አብራሃም በላይ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳድር ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ። የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትም የሆኑት ዶ/ር አብራሃም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ሆነው እየሰሩ ይገኛሉ። ዶ∕ር አብርሃም…

“ጀግኖች አርበኞች ኢትዮጵያን አናስደፍርም ብለው እንዳለፉ ሁሉ የአሁኑ ትውልድም ይህን ታሪክ መድገም አለበት”-አፈጉባኤ ታገሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጀግኖች አርበኞች ኢትዮጵያን አናስደፍርም ብለው እንዳለፉ ሁሉ የአሁኑ ትውልድም ይህን ታሪክ በመድገም የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና አንድነት የሚፈታተን ማንኛውንም ኃይል በጋራ ቆመው መመከት ይገባቸዋል ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ…

ምርጫውን ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። በተለያዩ የውጭ ሀገራት በሚኖሩ አንድ አንድ ጽንፈኛ የዳያስፖራ አባላት የፋይናንስ፣የሃሳብና…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ  ኒጀር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኒጀር ገቡ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኒጀር ኒያሚ ሲደርሱ የኒጀር ጠቅላይ ሚኒስትር ማማድ ኡሙዱ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንቷ ወደ ኒጀር የተጓዙት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና…

በተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ መኖሪያ ቤት የአፍጥር ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ መኖሪያ ቤት የአፍጥር ስነ ስርዓት ተካሄደ። የአፍጥር ስነ ስርዓቱ ከ150 እስከ 200 እንግዶች በተገኙበት ነው የአፍጥር ስነ ስርዓቱ የተካሄደው።…