Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ በጭነት አገልግሎት የ2021ን የደንበኛ አያያዝ እውቅና ተቀዳጀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም የአየር ጭነት አገልግሎት የ2021ን የደንበኛ አያያዝ እውቅና ተቀዳጀ። እውቅናው በዛሬው ዕለት በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደ የኤይር ካርጎ ዊክስ የሽልማት መርሀ ግብር ላይ እንደተሰጠው የኢትዮጵያ አየር መንገድ  …

የዶናልድ ትራምፕ ፌስቡክ ገፅ ታግዶ እንዲቆይ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፌስቡክ ገፅ ታግዶ እንዲቆይ የፌስቡክ ገለልተኛ የይዘት የቁጥጥር ቦርድ ውሳኔ አሳላፈ። ፌስቡክን ጨምሮ ትዊተርና ዩትዩብ ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ ምክር ቤት (ካፒታል ሂል) ላይ የተፈፀመውን ጥቃት…

ዳያስፖራው ለሕዳሴ ግድብና ለገበታ ለሀገር 166 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ዳያስፖራው ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ እና ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት  ከ166 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገ ይካሄዳል፡፡ ምክር ቤቱ ነገ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ በሚያካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባ  "ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)" እና…

በደቡብ ወሎ ዞን በዘንድሮው የምርት ዘመን 12 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል ለማምረት መታቀዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ወሎ ዞን በዘንድሮው የምርት ዘመን 12 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል ለማምረት መታቀዱ ተገልጿል፡፡ በደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ የተዘጋጀ የ2013/2014 የምርት ዘመን የክረምት የሰብል ልማት ስራወች እቅድ የንቅናቄ መድረክ በዞኑ…

የሶማሌ ክልል የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ማዕከል አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ማዕከል አስመርቋል፡፡ ማዕከሉን በጅግጅጋ ከተማ የሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን እና የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክር ዩሱፍ መሀመድ…

የእስልምናና ክርስትና እምነት ተከታዮች የተሳተፉበት የአፍጥር ፕሮግራም በጎዳና ላይ በጋራ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ኑ አብረን እናፍጥር'' በሚል መሪ ሃሳብ በደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች የእስልምናና ክርስትና እምነት ተከታዮች የተሳተፉበት የአፍጥር ፕሮግራም ትናንት ማምሻውን በጎዳና ላይ በጋራ ተካሂዷል፡፡ የደሴ ከተማ አስተዳደር ህዝባዊ መጅሊስ ፕሬዚዳንት ሸህ…