Fana: At a Speed of Life!

ማይክሮሶፍት ለዊንዶውስ-10 ኦፕሬቲንግ ሲስተም የሚያቀርበውን የደህንነት መጠገኛ ለማቆም ማስቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት ለዊንዶውስ-10 የሚያቀርብውን የደህንነት ጥገና በ2025 ማቅረብ እንደሚያቆም እና በዚህ ወር መጨረሻ የዊንዶውስ ኦፕሬቲንግ ሲስተም ዋና ማሻሻያ ይፋ ለማድረግ መዘጋጀቱን ገልጿል፡፡ ኩባንያው ከዚህ ቀደም ዊንዶውስ 10 ማሻሻያ ይፋ ሲያደርግ…

የገንዘብ ሚኒስቴር ግምታቸው 2 ሚሊየን ብር የሚሆኑ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ግምታቸው 2 ሚሊየን ብር የሚሆኑ የኮንስትራከሽን፣የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን፣የተሸከርካሪ ጎማዎችንና ምንጣፍ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል አበርክቷል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሪት…

በፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሚመራዉ የዓለም ዓቀፉ የትምህርት ስርዐት ኮሚሽን ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሚመራዉ የዓለም ዓቀፉ የትምህርት ስርዐት የወደፊት ሁኔታ ላይ ለመምከርና ለማቀድ የተቋቋመው ኮሚሽን ውይይት አካሂዷል፡፡ ኮሚሽኑ ሪፖርቱን ለማጠናቀቅ ከሁለተ ወር ያነሰ ጊዜ የቀረው ሲሆን፥ አባላቱ በሪፖርቱ ዝርዝር ይዘት…

ቻይና ኔቶ ወታደራዊ ስጋት እየሆነች ነው በሚል ያቀረበባትን  ውንጀላ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ለዓለም ሀገራት ወታደራዊ ስጋት እየሆነች ነው በሚል ያቀረበባትን  ውንጀላ ውድቅ አድርጋለች፡፡ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) መሪዎች በብራሰልስ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…

ኢትዮጵያ 400 ሺህ የሚጠጋ የኮቪድ-19 ክትባት በቅርቡ እንደምታገኝ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ወደ 400 ሺህ የሚጠጋ የኮቪድ-19 ክትባት በቅርቡ እንደምታገኝ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ እየተሰጠ ባለው የኮቪድ-19 ክትባት እና በቀጣይ በሚሰጠው ሁለተኛው ዙር የክትባት…

ኢትዮጵያና አልጄሪያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀሪያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከአልጀሪያ የኢነርጂ ማስፋፊያ እና ታዳሽ ሃይል ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሸመስ ኢዴን ሺቱር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በሁለቱ አገራት መካከል በታዳሽ ኃይል እና…

ከ650 በላይ ከስደት ተመላሽ ዜጎች በተለያዩ የሙያ መስኮች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ሲያሰለጥናቸው የነበሩ ከ650 በላይ ከስደት ተመላሽ ዜጎችን ዛሬ አስመርቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከከተማ አስተዳደሩ ቴክኒክና ሙያ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር ለአራተኛ ዙር ነው ከስደት…

በግንቦት ወር 419 ሚሊየን ዶላር ከወጪ ንግድ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንቦት ወር 419 ሚሊየን ዶላር ከወጪ ንግድ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ። የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚንስትሩ አቶ መላኩ አለበል በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ÷በግንቦት ወር 404 ሚሊየን ዶላር ለማግኝት ታቅዶ 419 ሚሊየን (103%) ተገኝቷል…

ከክልል ምስረታ ጥያቄ ጋር ተያይዞ ሊገኙ የሚችሉ መልካም አጋጣሚዎችናሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን የተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክልል ምስረታ ጥያቄ ጋር ተያይዞ ሊገኙ የሚችሉ መልካም አጋጣሚዎችናሊያጋጥሙ የሚችሉተግዳሮቶችን በተመለከተ በሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ ማህበረሰባዊና ሰብ አዊነት ኮሌጅ አዘጋጅነት ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩበደቡብ…

የማስታወቂያ ባለሙያዎች ምክር ቤት ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የማስታወቂያ ባለሙያዎች ምክር ቤትተቋቋመ የአባላቱን መብትና ጥቅም ለማስጠበቅና ሙያዉን ለማሳደግ ያለመ  የኢትዮጵያ የማስታወቂያ ባለሙያዎች ምክር ቤት/ካውንስል/ ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተቋቁሟል፡፡ ምክር ቤቱ  በስብሰባው…