Fana: At a Speed of Life!

የከፍተኛ ትምህርት ሥልጠና ጥራት ማረጋገጫ ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ሥልጠና ጥራት ማረጋገጫ ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ ነው። የማዕከሉ ግንባታ ሲጠናቀቅ በኢትዮጵያ በቴክሎጂ የታገዘ የተግባር ትምህርት እንዲስፋፋ ከፍ ያለ ጠቀሜታ ይኖረዋል ተብሏል። የግንባታውን የመሰረት ድንጋይ…

በዓሉን ስናከብር የዕምነቱ አስተምህሮ የሚጠይቀውን መልካም ተግባር በመፈፀም በፍቅርና በመተሳሰብ መሆን አለበት -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ  ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት  አስተላልፈዋል። ምክትል ከንቲባዋ   ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ÷ ይህንን ታላቅ ሀይማኖታዊ በዓል ስናከብር…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት  አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የደቡብ ፣  የአማራ፣ የኦሮሚያ እና የሲዳማ  ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለትንሳኤ በዓል  የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። ርዕሳነ መስተዳድሮቹ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክትም ህብረተሰቡ የትንሣኤ በዓል በመተሳሰብ…

ሰበር ዜና:- “የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት)” እና “ሸኔ” ድርጅቶቹ በሽብርተኛ ድርጅትነት እንዲሰየሙ የውሳኔ ሐሳብ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚንስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ  “የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት)” እና “ሸኔ” ድርጅቶቹ በሽብርተኛ ድርጅትነት እንዲሰየሙ የውሳኔ ሐሳብ ቀርቧል። ባለፉት 3 ዓመታት በኢትዮጵያ ሕዝቦች የዴሞክራሲ እና…

አቶ ደመቀ መኮንን ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በመልዕክታቸውም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለበዓሉ እንኳን አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ “በዚህ ጊዜ…