አዲስ አበባን የኢትዮጵያ ብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ ማንም የሚያስቆመን አካል የለም – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የኢትዮጵያ ብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ ማንም የሚመልሰን፤ የሚያስቆመን አካል የለም ሲሉ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ይህንን የተናገሩት ÷የአዲስ አበባ ከተማ ኮንስትራክሽን ቢሮ…