Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በህገ ወጥ መልኩ የተከማቸ መድሃኒት ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ሁለት ክፍለ ከተሞች በሕገ-ወጥ መንገድ የተከማቸ መድሃኒት በቁጥጥር ስር መዋሉን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን አስታወቀ። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ፤ ባለፈው አንድ ወር ከፌዴራል…

በእምነት ተቋማት፣ በገበያና በትራንስፖርት አገልግሎት ላይ የኮቪድ-19 መከላከያ መንገድ በአግባቡ እንዲተገበር ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በእምነት ተቋማት፣ በገበያና በትራንስፖርት አገልግሎት ላይ የኮቪድ-19 መከላከያ መንገድ በአግባቡ እንዲተገበር የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አሳስበዋል። ሚኒስትሯ የስቅለትና ፋሲካ በዓላትን በማስመልከት ባስተላለፉት…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ የፋሲካ በአልን ምክንያት በማድረግ ለአይነስዉራን ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ የፋሲካ በአልን ምክንያት በማድረግ ለ100 አይነስዉራን ማዕድ አጋርተዋል፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ከዚህ ቀደም በኮሮና ወረርሽኝ ወቅት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጣዉን ማእድ የማጋራት ጥሪ በመቀበል ለአካል…

ምዕመኑ የትንሳኤ በዓልን ሲያከበር በሰላም ዕጦት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን በማሰብና በመደገፍ እንዲሆን ጥሪ ቀረበ –  የሃይማኖት መሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምዕመኑ የትንሳኤ በዓልን ሲያከበር በሰላም ዕጦት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን በማሰብና በመደገፍ እንዲሆን የሃይማኖት መሪዎች ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ…

የከተማው አስተዳደር ያዘጋጀው የጸሎተ ሀሙስ እና የረመዳን የኢፍጣር መርሐግብር ትናንት ምሽት ተካሂዷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያዘጋጀው የጸሎተ ሀሙስ እና የረመዳን የኢፍጣር መርሐግብር በትናንትና ምሽት መካሄዱ ተገለጸ። በመርሐግብሩ ላይ የየሀይማኖት ተቋማቱ መሪዎች ስለሰላም፣ስለአብሮነት ፣አንድነት እና መቻቻል መልዕክት አስተላልፈዋል ።…

መንግስት አፋጣኝ የዕለትና የመቋቋሚያ ድጋፍ እንዲያደርግላቸው የአጣየ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አፋጣኝ የእለት እና የመቋቋሚያ ድጋፍ እንዲያደርግላቸው በሰሜንሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ አጣየ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በቦታው ተገኝቶ ባደረገው ቅኝት በከተማዋ በደረሰው ጥፋት ነዋሪዎቿ ቤት አልባ…

ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ

የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፥ የሀገራችን ችግሮች ተናጥላዊ አይደሉም። ውስብስብና የተሣሠሩ ናቸው፡፡ ፖለቲካው ከኢኮኖሚው፣ ዲፕሎማሲው ከማኅበራዊ ጉዳዮቻችን ጋር ጥብቅ ቁርኝት አላቸው፡፡ ሀገራችን ቀደም ባሉት ጊዜያት ተከታታይ ዕድገቶችን ማስመዝገብ ብትችልም ዕድገቱ የመጣበት መንገድ ጤና…