Fana: At a Speed of Life!

የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ጀምሮ የመጨረስ ተምሳሌት ነው -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የመስቀል አደባባይ ማዘጋጃ ቤት ፕሮጀክት የምረቃ ሥነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው። በ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው ከማዘጋጃ ቤት -የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት የምርቃት መርሐግብር ዝግጅት። ከማዘጋጃ ቤት…

የቡድን 7 አባል ሀገራት አንድ ቢሊየን የኮቪድ ክትባት ሊለግሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የቡድን 7 አባል ሀገራት አንድ ቢሊየን የኮቪድ ክትባት ለታዳጊ ሀገራት ለመለገስ ተስማሙ። ድጋፉ በሚቀጥለው አመት የሚስጥ እነደሆን የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንስን ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል። 100 ሚሊየኑ ከእንግሊዝ እንደሆነ እና…

በምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ የተገነባው 132/33 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ ከ65 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የነጆ ባለ 132/33 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ ተመርቋል። በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

በጋምቤላ ክልል ለሰላምና ልማት ከፍተኛ አስተዋፆ  ላበረከቱ ተቋማትና ግለሰቦች  እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)  በጋምቤላ ክልል ለሰላምና ልማት ከፍተኛ አስተዋፆ ያበረከቱ 202 ተቋማትና ግለሰቦች እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ÷ በክልሉ ባለፉት ሶስት ዓመታት የተገኘውን ዘላቂ ሰላምና ልማት ይበልጥ ለማጠናከር ሁሉም…

በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የቡድን 7 አባል ሀገራት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትን እንደሚቃወሙ በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ገለጹ፡፡ ”ለኢትዮጵያ ዘብ እንቁም” በሚል መሪ ቃል የዩናየትድ ኪንግደም…

በ4ነጥብ 2 ቢሊየን ብር  የሚገነባው የነቀምት_ሶጌ_ካማሺ_ቆንጮ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)  የነቀምት_ሶጌ_ካማሺ_ቆንጮ  160 ኪ ሜ የአስፓልት መንገድ ግንባታ በ4ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ግንባታው ተጀመረ። በመንገድ ማስጀመሪያ መረሃ ግብሩ  ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  ሽመልስ አብዲሳ ፣የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ…

በጉራጌ ዞን ከ57 ሚሊየን ብር በላይ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በጉራጌ ዞን በገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ከ57 ሚሊየን ብር በላይ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል። የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል በጉራጌ ዞን ጉታዘር ወለኔ ወረዳ…

በተለያዩ አካባቢዎች ለፖለቲካ ፓርቲዎች የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ለፖለቲካ ፓርቲዎች የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ በጎንደር ከተማ፣ በማዕከላዊ ጎንደር፣ በምዕራብ ጎንደር እና በሰሜን ጎንደር ዞኖች በሚገኙ የወረዳ ከተሞች፣ በኮምቦልቻ ከተማ፣…

የአዊ ልማት ማኅበር በአዲስ አበባ ለሚያስገነባው ሁለገብ ሕንፃ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአዊ ልማት ማኅበር በአዲስ አበባ ከተማ ለሚያስገነባው የባህል ማዕከል እና ሁለገብ ሕንፃ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። አቶ ደመቀ መኮንን በዚሁ መርሐ-ግብር ላይ ባደረጉት…

በ35 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ኢፉ ቦሩ ሐረዌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ኢፉ ቦሩ ሐረዌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል። በምዕራብ ወለጋ ዞን በመነሲቡ ወረዳ የተገነባው የኢፉ ቦሩ ሐረዌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲስ ተመርቆ…