ፕሬዚዳንት ፋርማጆ የኢትዮጵያን እና ሶማሊያን ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቡዱልፈታህ አብዱላሂ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሀመድ ፋርማጆ አቅርበዋል።
በዚህ ወቅትም ፕሬዚዳንት ፋርማጆ የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታውቀዋል፡፡
ከዚህ ባለፈም…