Fana: At a Speed of Life!

በመተንፈሻ መሳሪያዎችና ኦክስጅን እጥረት ሳቢያ ታካሚዎች አገልግሎቱን ሳያገኙ ለህልፈት እየተዳረጉ ነው – የኮቪድ19 ህክምና ማዕከላት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ህክምና ማዕከላት የሚገኙ የመተንፈሻ መሳሪያዎችና የኦክስጅን አቅርቦት አነስተኛ በመሆኑ በቫይረሱ ተይዘው ወደ ማዕከላቱ የሚመጡ ታካሚዎች አገልግሎቱን ሳያገኙ ለህልፈት እየተዳረጉ መሆኑን የሚሊኒየም እና ኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል የኮቪድ19…

የጭልጋ አካባቢን ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ለመመለስ ያለመ ግብረሀይል ተቋቁሞ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጭልጋ አካባቢን ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ለመመለስና የአካባቢውን ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ ያለመ ግብረሀይል (ኮማንድ ፖስት) ተቋቁሞ ስራ መጀመሩ ተገለፀ። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከሰሞኑ ግጭት በተከሰተበትን የጭልጋ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ …

ለትንሳኤ በዓል የተሻለ የውሃ ስርጭት እንዲኖር ተጨማሪ 10ሺህ ሜትር ኪዩብ ውሃ ያመርታል- የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለትንሳኤ በዓል የተሻለ የውሃ ስርጭት እንዲኖር ተጨማሪ 10ሺህ ሜትር ኪዩብ ውሃ እንደሚያመርት የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ የትንሳኤ በአል በጥሩ ሁኔታ እንዲከበር እስከ ምሽት አምስት ሰዓት የሚሰሩ…

ባዕድ ነገሮችን በመቀላቀል ለገበያ በማቅረብ በተጠረጠሩ 26 የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ – የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በምግብ ውስጥ ባዕድ ነገሮችን በመቀላቀል ለገበያ በማቅረብ በተጠረጠሩ 26 የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ የፌዴራል እና የአዲስ አበባ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን መስሪያ ቤቶች ከአዲስ…

በአማራ ክልል ለ2 ሺህ 705 ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ለ2 ሺህ 705 ታራሚዎች የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ይቅርታ ተደረገላቸው፡፡ የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እንዳስታወቀው 56 ሴት እና 2 ሺህ 649 በድምሩ 2 ሺህ 705 ታራሚዎች ከዛሬ ጀምሮ በይቅርታ መለቀቃቸውን የጠቅላይ…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በኪንፋዝ በገላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የኪንፋዝ በገላ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ተስፋዬ ጥሩነህ ለአሚኮ እንዳሉት÷…

ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የእስያ ሃገራት አምባሰደሮች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ገለጻ ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ ላደረጉ የእስያ ሃገራት አምባሳደሮች በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ገለጻ አደረጉ፡፡ የሚኒስቴር ዴኤታው ገለጻ በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ፣ በህዳሴ ግድብ ድርድር፣…

በምርጫ ወቅት የኔ ወገን ነው በሚል የሚደረግ ውሳኔ ዴሞክራሲያዊ ስርዓቱን የሚያቀጭጭ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምርጫ ወቅት የኔ ወገን ነው በሚል በጭፍን በሚደረግ ውሳኔ ኢትዮጵያ ያለፈችበትን አዙሪት የሚደግም እና ዴሞክራሲያዊ ስርዓቱን የሚያቀጭጭ መሆኑን ምሁራን ተናገሩ፡፡ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህሩ ዶክተር በዕውቀቱ ድረስ እና…

በአጣዬና አካባቢው ለደረሰው አደጋ 144 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በአጣዬና አካባቢው ለደረሰው አደጋ 144 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡ ድጋፉ በኮንትሮባንድ መከላከል ስራ የህይወት መስዋዕትነት ተከፍሎባቸው የተያዙ…

የደቡብ ክልል መንግስት ለ970 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልል መንግስት የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ970 የህግ ታራሚዎች ይቅርታና የእስር ዓመት ቅነሳ አደረገ ፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የትንሳዔ በዓልን አስመልክቶ…