በመተንፈሻ መሳሪያዎችና ኦክስጅን እጥረት ሳቢያ ታካሚዎች አገልግሎቱን ሳያገኙ ለህልፈት እየተዳረጉ ነው – የኮቪድ19 ህክምና ማዕከላት
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ህክምና ማዕከላት የሚገኙ የመተንፈሻ መሳሪያዎችና የኦክስጅን አቅርቦት አነስተኛ በመሆኑ በቫይረሱ ተይዘው ወደ ማዕከላቱ የሚመጡ ታካሚዎች አገልግሎቱን ሳያገኙ ለህልፈት እየተዳረጉ መሆኑን የሚሊኒየም እና ኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል የኮቪድ19…