Fana: At a Speed of Life!

ቤኑና መንደር አስቸጋሪ ሁኔታዎችን ተቋቁሞ ሀገርን በትጋት ለመለወጥ ትምህርት የሚወሰድበት ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤኑና መንደር አስቸጋሪ ሁኔታዎችን ተቋቁሞ ሀገርን በትጋት ለመለወጥ ትምህርት የሚወሰድበት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በበሰቃ ሃይቅ ላይ የተገነባውን ቤኑና መንደርን በዛሬው…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ሆስፒታል የማስፋፊያና እድሳት ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ሆስፒታል የማስፋፊያ እና እድሳት ሥራ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ ፖሊስ ሆስፒታል ከ61 ዓመት በላይ ዕድሜ ያለው አንጋፋ ተቋም ሲሆን÷ለሆስፒታሉ የማስፋፊያና እድሳት ሥራ መከናወኑ አገልግሎቱን ማዘመን…

አቶ ጌታቸው ረዳ ለፍሬምናጦስ የአዕምሮ ሕሙማን ማዕከል ግንባታ ባለሃብቶች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፍሬምናጦስ የአረጋዊያን፣ የህፃናትና የአእምሮ ሕሙማን ማዕከልን ለመደገፍ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ ውድድር በመቐለ ከተማ ተካሂዷል። የሩጫ ውድድሩን ያስጀመሩት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ÷ማዕከሉ በአጭር…

በፕሪሚየር ሊጉ ቼልሲ ከአርሰናል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ቼልሲ ከአርሰናል የሚያደርጉት የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ምሽት1፡30 ላይ በስታምፎርድ ብሪጅ ስታዲየም ይካሄዳል፡፡ በሌላ በኩል ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው…

በዓዲ-ዳዕሮ ከተማ 18 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለአገልግሎት በቃ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የዓዲ-ዳዕሮ ከተማ 18 ሺህ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት መስጠት መጀመሩን በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ተወካይ ኃላፊ ኢንጂነር ዮሃንስ መለሰ…

ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ወደ ኪሊማንጃሮ በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ትልቁ ተራራ መገኛ ወደ ሆነው ኪሊማንጃሮ በኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን በራራ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል፡፡ አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ÷የአፍሪካ ትልቁ ተራራ መገኛ…

ጎግል ፕሌይ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎግል ፕሌይ (Google Play) አልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)÷የጎግል ፕሌይ የአልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን…

በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ሕዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ሕዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ (ማስ ስፖርት) ተካሂዷል ፡፡ መርሐ ግብሩ"የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ የስፖርት እንቅስቃሴው በየካ ፣ ቦሌ፣…

ማንቼስተር ሲቲ በብራይተን ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ በብራይተን ተሸንፏል፡፡ ምሽት 2፡30 በተደረገው ጨዋታ ብራይተን ማንቼስተር ሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የብራይተንን ግቦች ዣኦ ፔድሮ እና ማት…

ዎልቭስ፣ ብሬንት ፎርድና ፉልሃም ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተደረጉ የ11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዎልቭስ፣ ብሬንት ፎርድና ፉልሃም ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋ፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተደረጉ 4 ጨዋታዎች ዎልቭስ ሳውዝ ሃፕተንን፣ ፉልሃም ክሪስታል ፓላስን…