Fana: At a Speed of Life!

የአንጎላ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንጎላ ፕሬዚዳንት ዣዎ ማኑኤል ጎንሳልቬስ ሎሬንስ በአፍሪካ ሕብረት የመሪዎቸ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አቀባበል…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከመከላከያ ሠራዊት ጀነራል አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመከላከያ ሠራዊት ጀነራል አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራዊ እና ቀጣናዊ የሰላም እና ጸጥታ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

የቦትስዋና ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ጌዲዮን ቦኮ በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአንጎላና ኮሞሮስ አቻዎቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአንጎላ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴቴ አንቶኒዮ እና ከኮሞሮስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚባኢ ሞሃመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በተናጠል በተካሄደው ውይይትም በሀገራቱ የሁለትዮሽ፣ ባለብዙ ወገን እና ቀጣናዊ…

ቦርዱ ህወሓትን ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ አገደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይን (ህወሓት) ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ማገዱን አስታወቀ፡፡ ቦርዱ ባወጣው መግለጫ ለህወሓት ባለፈው ነሐሴ ወር የምዝገባና ህጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ ተሰጥቶት እንደነበር አንስቷል፡፡…

በተወሰዱ የለውጥ ርምጃዎች በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በፖለቲካዊ መስኮች ድሎች ተመዝግበዋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ዓመታት በብልፅግና ፓርቲ በሚመራው መንግስት በተወሰዱ የለውጥ ርምጃዎች በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በፖለቲካዊ መስኮች ተጨባጭ ድሎች ማስመዝገብ ተችሏል ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዐት ግንባታ…

ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የግብርና ምርታማነት ተሞክሮዋን አካፈለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ”ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባዔ” ላይ በዘላቂ ልማት ላይ ያስመዘገበችውን ውጤት በተሞክሮነት አካፍላለች፡፡ በአዲስ አባባ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው በ”ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት…

ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ዴንማርክ ለአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላም መስፈን የምታደርገውን ድጋፍ አደነቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ዴንማርክ ለአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላም መስፈን የምታደርገውን ድጋፍ አደነቁ። ዋና ጸሐፊው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤…

የኬኒያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬኒያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አቀባበል…

የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ አሞር ሞትሌ በአፍሪካ ሕብረት የመሪዎቸ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አቀባበል…