Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ምክክር አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከናሚቢያ፣ ጊኒ፣ አንጎላ እና ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻዎቻቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ውይይቱን ያደረጉት ከናሚቢያ ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ትብብር ሚኒስትር ፔያ…

የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ እያስገኛቸው ያሉ ውጤቶች ምንድን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አሥተዳደሮች የሚያከናውናቸውን የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፎች ሲያከናውን መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ይህን ተከትሎም የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ እያስገኛቸው ካሉ በርካታ ውጤቶች…

ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈናቀሉ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚደረገው ጥረት በመንግሥት ብቻ ውጤታማ ስለማይሆን በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን አስገነዘቡ፡፡ የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ…

ከ294 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከጥቅምት 22 እስከ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 294 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች መያዙን አስታውቋል፡፡ በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ…

የመሰረተ-ልማት ዝርጋታዎቹ የመንግሥት ጥልቅ ተሃድሶ ውጤት ናቸው- የአፍሪካ ነጻ ንግድ ሴክሬታሪ ዋና ፀሐፊ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እያየናቸው ያሉት የመሰረተ-ልማት ዝርጋታዎች መንግሥት እያካሄደ ያለው ጥልቅ ተሃድሶ ውጤት ናቸው ሲሉ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ሴክሬታሪ ዋና ፀሐፊ ዋምከሌ የማኔ ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በተካሄደው 15ኛው የአፍሪካ ነፃ ንግድ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ሌስተር ሲቲን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ11ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በተመሳሳይ 11 ሠዓት ላይ ሦስት ጨዋታዎች ተደርገዋል፡፡ በዚሁ መሠረት በሜዳው ሌስተር ሲቲን ያስተናገደው ማንቼስተር ዩናይትድ 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሌላ በኩል ቶተንሃም ሆትስፐር በኢፕስዊች ታውን 2 ለ…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ሰላም ለማስፈን ቁርጠኛ ናት- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ቁርጠኛ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በሩሲያ-ሶቺ በተካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚኒስትሮች ጉባዔ ላይ…

ምርታማነትን ለማሳደግ በቅጅንት እየተሠራ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የተያዘው ዕቅድ እንዲሳካ እየተሠራ ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በፋፈን ዞን ሀሮሬስ ወረዳ የተጀመረውን የስንዴ ሰብል የመሰብሰብ ሥራ ጎብኝተዋል። በዚሁ…

ያለንን ጸጋ እያለማን ኢትዮጵያን ከፍ እናደርጋለን – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጥሮ ሀብቶቻችንን ወደልማት በመቀየር ሀገራችንን ከፍ እናደርጋለን ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ አቶ አወል በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ በተለይም በቱሪዝም መስኅብ ገና ያልተነኩ ትልልቅ የተፈጥሮ ሀብት…

በግለሰብ ቤት በርካታ የኢትዮ ቴሌኮምና የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ገመድ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ በርካታ የኢትዮ ቴሌኮምና የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ገመድ መያዙን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 የካራ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ከፍርድ ቤት…