Fana: At a Speed of Life!

ለትግራይ ክልል 371 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው መድኃኒቶችና ሌሎች የህክምና ቁሳቁሶች ቀርበዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት በ371 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው መድኃኒቶችና ሌሎች የህክምና ቁሳቁሶችን ማቅረቡን የኢትዮጵያ የመድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ገለጸ። የኤጀንሲው ዳይሬክተር ጀነራል ዶክተር አብዱልቃድር ገልገሎ ለኢዜአ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የፑሽኪን አደባባይ – ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ግንባታን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከአሌክሳንደር ፑሽኪን አደባባይ ተነስቶ ጎፋ ማዞሪያ- ጎተራ ማሳለጫ የሚዘልቀውን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ በመዲናዋ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ተጀምረው…

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በዓሉ በድምቀት እንዲከበር ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ሀገሪቱ ህብረተሰቡ የፋሲካ በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር በድምቀት እንዲያከብር በቂ ዝግጅት መደረጉን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የፋሲካ በዓልን አስመልክተው የእንኳን…

ኮሚሽኑ ለስቅለት እና ለትንሳኤ በዓል የፀጥታ ዕቅድ አውጥቶ ወደ ተግባር መግባቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የስቅለት እና የትንሳኤ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ወቅቱን ያገናዘበ የፀጥታ ዕቅድ አውጥቶ ወደ ተግባር መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በበዓላት መዳረሻ ወቅት ከወትሮው በተለየ ጨምሮ የሚታየውን የሰዎች እና የተሽከርካሪዎች…

ኢትዮጵያን አገለግላለሁ የሚል እኩል መብት የሚያገኝበት ምርጫ እንዲሆን እንፈልጋለን – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያን አገለግላለሁ የሚል እኩል መብት የሚያገኝበት ምርጫ እንዲሆን እንፈልጋለን አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ገጻቸው ላይ እንደገለጹት እያንዳንዱ ዜጋ ሰላም የሁሉ ነገር መሰረት መሆኑን አውቆ ከዛሬ ጀምሮ…

የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ያሰለጠናቸውን 387 እጩ መኮንኖች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ለ8ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 387 እጩ መኮንኖች አስመረቀ፡፡ የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ዳመነ ዳሮታ በምርቃቱ ላይ  ባደረጉት ንግግር÷ በኢትዮጵያ ሲስተዋሉ የነበሩ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን…

ከተማ አስተዳደሩ በህገ ወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ 115 የቀበሌ ቤቶችን ለአቅመ ደካሞችና ለአካል ጉዳተኞች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማበህገ ወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ 115 የቀበሌ ቤቶችን ለአቅመ ደካሞችና ለአካል ጉዳተኞች እንዲሁም ለ22 ኢንተርፕራይዞች የመስሪያ ቦታ ሼድ አስረከቡ፡፡…

ግብይቱ የተረጋጋና የዋጋ ጭማሪ እንዳይደረግ ልዩ ግብረ ሀይል ተዋቅሮ ቁጥጥር እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ ግብይቱ የተረጋጋና የዋጋ ጭማሪ እንዳይደረግ በሚያስችል መልኩ ልዩ ግብረ ሀይል አዋቅሮ ክትትልና ቁጥጥር እያደረገ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ…

በበዓሉ ወቅት የእሳት አደጋ እንዳይከሰት ህብረተሰቡ ኤሌክትሪክ አጠቃቀም ላይ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበዓሉ ወቅት የእሳት አደጋ እንዳይከሰት ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ አጠቃቀምና ማብሰያዎች ላይ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ። የአዲስ…

ቱርክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ የእንቅስቃሴ ገደብ ልትጥል ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቱርክ የኮቪድ19 ወረርሽኝ መስፋፋትን ተከትሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ የእንቅስቃሴ ገደብ ልትጥል ነው። የሃገሪቱ መንግስት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታትና የሞት መጠኑን ለመቀነስ ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ የእንቅስቃሴ ገደቦችን እንደሚጥል…