Fana: At a Speed of Life!

በጎባ ሪፈራል ሆስፒታል “ዶክተር ነኝ” በማለት ሲያጭበረብር የተገኘ ግለሰብ በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎባ ወረዳ ፍርድ ቤት በጎባ ሪፈራል ሆስፒታል “የህክምና ዶክተር ነኝ” በማለት በተደጋጋሚ ህብረተሰቡ ላይ የማጭበርበር ወንጀል ፈጽሟል ያለውን ግለሰብ በ6 ዓመት ከ6 ወር እስራትና በገንዘብ ቀጣ። ፍርድ ቤቱ ዛሬ በዋለው ችሎት የቅጣት ውሳኔውን…

134 የቀበሌ ቤቶች በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)134 የቀበሌ ቤቶችን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎችና አቅመ ደካሞች ተላልፈዋል፡፡ አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ጉለሌ ክፍለ ከተማ 134 የቀበሌ ቤቶችን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎችና…

መንገዶች ባለስልጣን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 441 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የመንገድ ጥገና አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 441 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የመንገድ ጥገና ማከናወኑን አስታወቀ፡፡ ከተከናወኑት መካከልም 75 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ፣ 24 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ ጥገና፣ እንዲሁም 327 ኪሎ…

በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ምሁራን ለሃገር የመቆም ጥሪ አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ምሁራን ለሃገር የመቆም ጥሪ አስተላለፉ፡፡ ምሁራኑ በሰሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በአውስትራሊያና በአፍሪካ የሚገኙ 70 የሚደርሱ ሲሆን፥ ባስተላለፉት ለሃገር የመቆም ጥሪ እንደገለጹት…

ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መዓዛ አሸናፊ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅት አሜሪካ ለኢትዮጵያ የፍትህ ዘርፍ ማሻሻያ በምታደርገው ድጋፍና እርዳታ ዙሪያ መክረዋል፡፡ አምባሳደር ጊታ ፓሲ…

በአጣዬና ጭልጋ አካባቢ የተፈጸመውን የወንጀል ድርጊት የሚያጣራ የምርመራ ቡድን ወደ ስፍራው ተላከ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጣዬና ጭልጋ አካባቢ በሰብአዊና ቁሳዊ ሃብት የተፈጸመውን የወንጀል ድርጊት የሚያጣራ የምርመራ ቡድኖች ወደ ስፍራው መላካቸውን የአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ። ዐቃቤ ሕጉ አቶ ገረመው ገብረጻዲቅ እንደገለጹት፤ የተላከው ቡድን…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ቴፒ ቅርንጫፍ ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በደቡብ ብሔር፥ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በሸካ ዞን ቴፒ ያስገነባውን ቅርንጫፍ ከፈተ። ቅርንጫፉ አቶ አንተነህ ፍቃዱ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ፥ የደቡብ ብሔር፥ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች…