Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዘጠኝ ወራት 13 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 13 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 55 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡ ባንኩ ተደራሽቱን ለማስፋት…

ምክር ቤቱ የዘጠኝ ወራት የስራ ግምገማ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የዘጠኝ ወራት የስራ ግምገማ ጀምሯል። ምክር ቤቱ የፌዴሬሽኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ግምገማውን እያካሄደ ነው ። በግምገማው ማጠቃለያ ላይ አቅጣጫ ይቀመጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ…

የአቃቂ ጨፌ ሁለት የተማከሉ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቃቂ ጨፌ ሁለት የተማከሉ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያዎችና የላቦራቶሪ እና አስተዳደር ህንጻ ተመርቀዋል። ጨፌ 2 እና 3 የፍሳሽ ማጣሪያዎች እያንዳንዳቸው 12 ሺህ 500 በድምሩ 25 ሺህ ሜትር ኪዩብ ፍሳሽ በቀን የማጣራት አቅም አላቸው።…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት የተራዘመ የስልጣን ዘመናቸውን በመሰረዝ ምርጫ እንዲካሄድ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ /ፎርማጆ/ ለሁለት ዓመታት የተራዘመ የስልጣን ዘመናቸውን በመሰረዝ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንዲካሄድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ሰሞኑን ከተራዘመው የፕሬዚዳንቱ የስልጣን ዘመን ጋር ተያይዞ የእርሳቸው ደጋፊና ታቃወሚዎች ጎራ…

አሜሪካ ሙሉ ለሙሉ ክትባት የወሰዱ ዜጎቿ የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ሳይጠቀሙ እንዲንቀሳቀሱ ፈቀደች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ሙሉ ለሙሉ የኮሮና ቫይረስ ክትባት የወሰዱ ዜጎች እጅግ በርካታ ሰው ከተገኘበት ቦታ ውጭ የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ሳይጠቀሙ እንዲንቀሳቀሱ ፈቃድ ሰጠች። የአሜሪካ በሽታ መከላከል እና መቆጣጠር ማዕከል ያወጣው መመሪያ ሙሉ ለሙሉ…

አቶ ደመቀ ከተመድ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የምስራቅ አፍሪካ ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛው የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የምስራቅ አፍሪካ ተጠሪ ማርሴል አክፖቮን ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ በውይይቱ ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ…

ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ  924 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)   ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ  5 ሺህ 258 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 924 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 254 ሺህ 44 ደርሷል። በሌላ በኩል 2 ሺህ 50 ሰዎች…