ፋሲል ከነማ ዋንጫውን ለማንሳት ተቃርቧል
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ21ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ዋንጫውን ለማንሳት ተቃርቧል፡፡
ዛሬ በተካሄደው ጨዋታም አዳማ ከተማን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
ለፋሲል ከነማ የማሸነፊያ ግቦቹን ሙጂብ ቃሲም እና በዛብህ መለዮ…
ለኤካ ኮተቤ ጠቅላላ ሆስፒታል 20 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የሕከምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገለት
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና ንግድ ምክር ቤት ለኤካ ኮተቤ ጠቅላላ ሆስፒታል 20 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ የሕከምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉ አንድ አምቡላንስ፣ 16 ሰው ሰራሽ የመተንፈሻ መሳሪያ፣ አራት የፅኑ ሕሙማን አልጋዎችና ሌሎች የሕክምና…
ስኬታማ የብር ኖት ቅያሬ ክንውን መካሄዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ስኬታማ የብር ኖት ቅያሬ ክንውን መካሄዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።
ባንኩ የብር ቅያሬ ክንውኑ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የእውቅናና ምስጋና መርሀግብር እየተካሄደ ነው።
የብር ቅያሬው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ችግርና የእዳ ጫና ያቃለለ…
የመከላከያ ሠራዊትን ዩኒፎርም በመልበስ በተለያዩ የዕምነት ተቋማት ሲያመልኩ የሚታየው ፎቶ ተጣርቶ እርምጃ ይወስዳል- መከላከያ ሰራዊት
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የመከላከያ ሠራዊት ዩኒፎርም በመልበስ በተለያዩ የዕምነት ተቋማት ሲያመልኩ የሚያሳይ መረጃዎች በሚመለከታቸው የተቋሙ የፍትህ አካላት ተጣርቶ አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድ የመከላከያ ሠራዊት አስታወቀ፡፡
የመከላከያ ህዝብ ግንኙነት…
አደንዛዥ ዕፅ ሲያጓጉዝ የነበረ ተሽከርካሪ ተያዘ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሻሻመኔ ወደ ሞያሌ አደንዛዥ ዕፅ ይዞ ሲጓጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ መያዙን የጌዴዖ ዞን ይርጋጨፌ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ዋና ሳጅን ታምራት ምትኩ ተሽከርካሪው ትናንት ከለሊቱ ሰባት ሰዓት ላይ በጉዞ ላይ እንዳለ ነው…
ከማሪታይም ዘርፉ ኢትዮጵያ ማግኘት የሚገባትን ያህል እየተጠቀመች አለመሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከ90 በመቶ በላይ የሆነውን የወጪና ገቢ ንግድ በማሪታይም የምታሳልጠው ኢትዮጵያ ከዘርፉ የሚገባትን ያህል እየተጠቀመች አለመሆኑ ተገለጸ።
የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር ብሉ ኢኮኖሚ…
ከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ለሴቶችና ለህጻናት ማዕከልና ለሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትኩረት ለሴቶችና ለህጻናት ማዕከል እና ለሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
ከተማ አስተዳደሩ ለትኩረት ለሴቶችና ለህጻናት ማህበር ለሴቶችና ለህጻናት ማህበር…
ፌዴሬሽኑ ለአፍሪካ ዋንጫ ላለፉት ዋልያዎቹ 6 ሚሊየን ብር ሽልማት ለማበርከት ወሰነ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከ8 ዓመት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለለተመለሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ( ዋልያዎቹ) አባላት የ6 ሚሊየን ብር ሽልማት እንዲሰጣቸው ውሳኔ አሳለፈ።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ…
ጣና በለስ ቁጥር አንድ የስኳር ፋብሪካ በቀጣዩ ግንቦት ወር የሙከራ ምርት ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣና በለስ ቁጥር አንድ የስኳር ፋብሪካ በቀጣዩ ግንቦት የመጀመሪያ ቀናት የሙከራ ምርት ለማምረት ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ፡፡
የፋብሪካው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አንተነህ አሰጌ ፋብሪካው በቀጣይ ግንቦት ወር መጀመሪያ ቀናት የሙከራ ምርት…