ዳሸን ባንክ በሰሜን ተራሮች አካባቢ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ ሊያደርግ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳሸን ባንክ በሰሜን ተራሮች አካባቢ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ባንኩ በበየዳ ወረዳ ድል ይብዛ ከተማ ከ51 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ትምህት ቤት ሊገነባ መሆኑን አስታውቋል፡፡
የዳሸን ባንክ…