በመቐለ ከተማ ዙሪያ በ405 ሚሊየን ብር ወጪ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ ዙሪያ 405 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳዳር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡
ፕሮጀክቱ 25 ሺህ አባወራዎችን…