Fana: At a Speed of Life!

በመቐለ ከተማ ዙሪያ በ405 ሚሊየን ብር ወጪ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ ዙሪያ 405 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳዳር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ ፕሮጀክቱ 25 ሺህ አባወራዎችን…

በእስራኤል በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንትና ቱሪዝም ማስተዋወቂያ የመርሀ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል ቴሌአቪቭ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብ ዲፕሎማሲ፣ እና የኢንቨስትመንት እና ቱሪዝም ማስተዋወቂያ መርሀ ግብር ተካሂዷል። ቴል አቪቭ ያፎ በሚገኘው የፔሬዝ የሰላም እና ኢኖቬሽን ማዕከል  በተካሄደውበዚህ የምግብ…

የኢትዮ-አውሮፓ ሕብርት የጋራ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ-አውሮፓ ህብረት የጋራ ምክክር በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  አቶ ደመቀ መኮንን እና በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ጆሃን ቦርግስታም በጋራ በመመራት ተካሂዷል። ምክክሩ በኢትዮ-አውሮፓ ህብረት የትብብር ጉዳዮች፣…

የቦረና ዩኒቨርሲቲ ነገ  ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ 350 ሚሊየን ብር በሆነ ወጪ የተገነባው የቦረና ዩኒቨርሲቲ ነገ በይፋ እንደሚመረቅ ተገለጸ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ቦሩ  ጠቼ ÷ የቦረና የኒቨርሲቲ የመማሪያ ክፍሎች፣ የአስተዳደር፣ ቤተ ሙከራ፣ ቤተ…

የድምጽ መስጫ ወረቀቶች ላይ ጉድለት በተገኘባቸው የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ቀን ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ወረቀቶች ላይ ጉድለቶች መገኘታቸውን ተከትሎ ጉድለት የተገኘባቸው የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ቀን መራዘሙን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። ቦርዱ 11 ቀናት በቀሩት ምርጫ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። የብሄራዊ…

ምክር ቤቱ የፌደራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ጉባኤው  የፌደራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አፅድቋል፡፡ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳቡን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

13ኛው የፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 13ኛው የፌደራል፣የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ ተጠናቋል። ጉባዔው ባለ ስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ነው የተጠናቀቀው። በአቋም መግለጫው ከተቀመጡት…

በዞን ደረጃ የሚዘጋጀው ታላቁ ሩጫ በወላይታ   ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በዞን ደረጃ የሚዘጋጀው ታላቁ ሩጫ በወላይታ ለወላይታ 6ኛው ዙር "ስፖርት ለሁለንተናዊ ብልፅግና"በሚል መሪ ቃል ሊካሄድ ነው። የሩጫ ውድድ ሩ የተዘጋጀው ስፖርት ለሠላም፣ ለልማት፣ ለአብሮነትና ለለውጥ ያለውን ፋይዳ በመገንዘብና ከዘርፉ የሚገኘውን…

በናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ 500 ዜጎችን ወደ አገር ሊመልስ  ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩ 500 ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ሊመልስ መሆኑን አስታወቀ። በስደተኞች መጠለያ የሚኖሩት እነዚህ  ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ፍላጎት ያላቸው እና  በፈቃደኝነት   መሆኑም ነው…

ኢትዮጵያና ቱርክ በትራንስፖርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቱርክ በትራንስፖርቱ ዘርፍ በቴክኒካዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን መግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከቱርኩ የትራንስፖርት እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር አዲል ካራይስማይሎግሉ…