Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ሴቶች ለበአል የሚሆን የእህል ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አማካኝነት ከአውሮፓ ህብረት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በራስ አገዝ የሴቶች ድርጅት ስር ለሚገኙና ሌሎች በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ 2ሺህ 400 ሴቶች ለመጪው በአል የሚሆን የእህል ድጋፍ ተደረገ።…

በመዲናዋ ህገወጥ ተግባራትን የፈፀሙ ከ200 በላይ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበራት ሠራተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ህገወጥ ተግባራትን የፈፀሙ ከ200 በላይ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበራት ሠራተኞች ላይ እርምጃ መወሰዱን የከተማ አስተዳደሩ ህብረት ሥራ ኤጀንሲ አስታውቋል። የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ አረጋ እንደገለጹት፤…

አዲሱ የፌደራል ኢንተርፕራይዝ ልማት ስትራቴጂ  ስራ አጥነትን  ለመቀነስ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  አዲሱ የፌደራል ኢንተርፕራይዝ ልማት ስትራቴጂ ዘላቂና አመርቂ ስራዎችን በመፍጠር የስራ አጥነት ምጣኔን በመቀነስ ረገድ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ተገለጸ። ስትራቴጂው በፌደራል ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን አማካኝነት የተዘጋጀ ነው:: ኮሚሽኑ…

ቦርዱ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች መመዝገቢያ ሊንክ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የተዘጋጀ የመመዝገቢያ ሊንክ ይፋ አድርጓል። በዚህም ይህን http://www.nebe.org.et/ovrs ሊንክ በመጫን መመዝገብ እንደሚቻል ቦርዱ ገልጿል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

በዘጠኝ ወር ከ212ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በዘጠኝ ወር ከ212ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው ገለጹ። ሚኒስቴሩ በ2ዐ13 የበጀት ዓመት ከሐምሌ እስከ መጋቢት 30፤ ከ213ነጥብ8 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ አቅዶ ከ212ነጥብ 4 ቢሊየን ብር…

የመንግስታቱ ድርጅት ሰሞኑን ኢትዮጵያን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ወቅታዊና ተገቢ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ሰሞኑን በኢትዮጵያ ጉዳይ ያወጣው መግለጫ የአገሪቷን ወቅታዊ ሁኔታ የሚያሳይ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ። ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድሩ…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በሚዛን አማን 24ኛ ቅርንጫፉን ከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በሚዛን አማን ከተማ 24ኛ ቅርንጫፉን ከፈተ፡፡ ቅርንጫፉን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የደቡብ ብሔር፥ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል የግብርና ቢሮ ሐላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ የንግድና ኢንዱስትሪ…