ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ሴቶች ለበአል የሚሆን የእህል ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አማካኝነት ከአውሮፓ ህብረት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በራስ አገዝ የሴቶች ድርጅት ስር ለሚገኙና ሌሎች በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ 2ሺህ 400 ሴቶች ለመጪው በአል የሚሆን የእህል ድጋፍ ተደረገ።…