Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ የኮንትሮባንድ ሞባይሎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰበታ ከተማ 4 ሺህ 65 የተለያዩ የኮንትሮባንድ ሞባይሎች ተያዙ፡፡ የኮንትሮባንድ ሞባይሎቹ የተያዙት ኮድ 3 የሆነ ተሸከርካሪ የኮንትሮባንድ ሞባይሎችን ይዞ ከደቡብ ክልል ወደ አዲስ አበባ ሲንቀሳቀስ ከህብረተሰቡ…

298 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 298 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመልሰዋል። ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

የ2ኛው ሀገራዊ የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ፣ የተግባራዊ ጥናትና ምርምር ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ሀገራዊ የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ፣ የተግባራዊ ጥናትና ምርምር ውድድር ተጠናቋል፡፡ ውድድሩ ከሚያዝያ 12 ቀን ጀምሮ በኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ሲካሄድ የቆየ ሲሆን፥ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሸናፊነት መጠናቀቁን ከአዲስ አበባ…

ኢትዮጵያ ቡና የስነ ምግባር ጥሰት በፈፀሙ አራት ተጫዋቾች ላይ ቅጣት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ስኬታማ የውድድር ዘመን እያሳለፈ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ የስነ ምግባር ጥሰት በፈፀሙ አራት ተጫዋቾች ላይ ቅጣት አስተላለፈ። ታፈሰ ሠለሞን ፣ሚኪያስ መኮንን ፣ አዲስ ፍስሃ እና ሀይሌ…

በኦሮሚያ ክልል በግብርናው ዘርፍ የተከናወኑ ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በግብርናው ዘርፍ የተከናወኑ ጠንካራ ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገባቸው የኦሮሚያ ክልል አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ ክልል የመንግስት እና የፓርቲ የሶስተኛው ሩብ አመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በአዳማ ከተማ ተጀምሯል፡፡…

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የኮንትሮባንድ እቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከሚያዝያ 7 እስከ ሚያዝያ 14 ቀን ባለው አንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የገቢና ወጪ ኮንትሮባንድ መያዙን አስታወቀ፡፡ በገቢ ኮንትሮባንድ ከ25 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ…

ኮቪድ19 ባላንጣዎቹ ህንድና ፓኪስታንን በጋራ እንዲቆሙ አድርጓቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ ለተከታታይ ሶስተኛ ቀን ዓለም ላይ ከፍተኛውን የኮሮና ቫይረስ ተያዦችን ቁጥር አስመዝግባለች። በቫይረሱ የሚያዙና ህይወታቸው የሚያልፍ ሰዎች ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መምጣቱ በህንድ የኦክስጅን እና የአልጋ እጥረት እንዲያጋጥም…

ለሁለት አዲስ የቴሌኮሙዩኒኬሽን ፈቃዶች ለወጣው ጨረታ 6 ድርጅቶች ሰነድ አስገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት አዲስ የቴሌኮሙዩኒኬሽን ፈቃዶች ለወጣው ጨረታ 6 ዓለም ዓቀፍ የቴሌኮም ድርጅቶች ሰነድ አስገቡ፡፡ የጨረታ ማስገቢያው ጊዜ ዛሬ ጠዋት 4 ሰዓት ላይ ተጠናቋል። በዚህም ለሁለቱ አዲስ የቴሌኮሙኒኬሽን ፈቃዶች ሳፋሪኮም ከኬንያ…