በችግር ውስጥ ያሉ አፍሪካውያንን ህይወት የሚያሻሻል የ1ነጥብ3 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በችግር ውስጥ ያሉ አፍሪካውያንን ህይወት የሚያሻሻል የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ማስተርካርድ ፋውንዴሽ እና የአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ተፈራረሙ፡፡
ስምምነቱ በሚሊየን ለሚቆጠሩ አፍሪካውያንን የኑሮ ደረጃን ማሻሻል እና…