Fana: At a Speed of Life!

ፓዎር ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ ኩባንያ በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዶሃ የኢትጵያ ኤምባሲ አስተባባሪነት በኳታር የሚገኘው ፓዎር ኢንተርናሽናል ሆልድንግ ኩባንያ እና በኢትዮጵያ ከድርጅቱ ጋር ተቀራራቢ ዘርፍ በተሰማሩ መስሪያ ቤቶች መካከል የቅድመ ኢንቨስትመንት ስብሰባ ተካሄደ፡፡ ኩባንያው…

ከ6 ሺህ ከረጢት በላይ የ”ኦ” የደም ዓይነት መሰብሰቡን የደም ባንክ አገልግሎት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የደም ባንክ አገልግሎት በሶስት ሳምንት ውስጥ ከ6 ሺህ ከረጢት በላይ የ “ኦ” የደም ዓይነት መሰብሰቡን አስታወቀ። የደም ባንክ አገልግሎት "ኦ" የተሰኘው የደም ዓይነት እጥረት ገጥሞት "ደም ለጋሾች ድረሱ" የሚል ጥሪ…

በመዲናዋ በበዓላት ወቅት የምርት እጥረት እንዳይከሰት ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መጪዎቹን በዓላት ተከትሎ የምርት እጥረት እንዳይከሰት ግብረሃይል አቋቁሞ እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታውቋል። ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉት የአዲስ አባባ ንግድ ቢሮ ሃላፊ አቶ አብድልፈታ የሱፍ÷ የትንሳኤ እና የኢድ አልፈጥር…

በኢትዮጵያ ስልጣን መያዣ መንገድ ዴሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ የምርጫ ስልት ብቻ ነው –  ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ ስልጣን መያዣ መንገድ ዴሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ የምርጫ ስልት ብቻ ነው ሲሉ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር…

አምባሳደር አለምፀሃይ መሰረት ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር  አለምፀሃይ መሰረት ከዩጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ኦርየም ኦከሎ ጋር ውይይት አድርገዋል። በውይይታቸውም መንግስት በትግራይ ክልል እያካሄደ ያለውን የመልሶ ማቋቋም እንቅሰቃሴ እና የታላቁ ህዳሴ ግድብ…

በምርጫ ቅስቀሳ ሂደት ላይ እስካሁን ያለው የፖለቲካ ፓርቲዎች የመገናኛ ብዙኃን አጠቃቀም ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ2013 ዓ.ም የምርጫ ቅስቀሳ ሂደት ላይ እስካሁን ያለውን የፖለቲካ ፓርቲዎች የመገናኛ ብዙኃን አጠቃቀምን ለውይይት አቅርበዋል፡፡ መድረኩ ድልድል…

ኢትዮ ቴሌኮም በ8100 የሰበሰበውን ገንዘብ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ8100 አጭር የፅሁፍ መልዕክት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሰበሰበውን ከ122 ሚሊየን ብር በላይ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስረክቧል፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ…

አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ የሩሲያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በሚሰማሩበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ከሀገሪቱ ባለሃብቶች ጋር በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ ነዋያቸውን በኢትዮጵያ በሚያፈሱበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በሴንት ፒተርስበርግ በክልሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና በንግድ ማህበራት…