ፓዎር ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ ኩባንያ በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዶሃ የኢትጵያ ኤምባሲ አስተባባሪነት በኳታር የሚገኘው ፓዎር ኢንተርናሽናል ሆልድንግ ኩባንያ እና በኢትዮጵያ ከድርጅቱ ጋር ተቀራራቢ ዘርፍ በተሰማሩ መስሪያ ቤቶች መካከል የቅድመ ኢንቨስትመንት ስብሰባ ተካሄደ፡፡
ኩባንያው…