Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ሀድያ ሆሳዕና ወልቂጤ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀድያ ሆሳዕና ወልቂጤ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ። የውጤት ቀውስ ውስጥ የነበሩ ሁለት ቡድኖችን ባገናኘው 18ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ሶስት ነጥቡን ማግኘት ችሏል። የሀድያ…

በፋና ላምሮት የድምፃዊያን ውድድር ዮናታን ዳመነ አንደኛ በመውጣት የ200 ሺህ ብር አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ላምሮት የምዕራፍ 6 የፍፃሜ ውድድር ዛሬ ተካሂዶ ለአሸናፊዎቹ 500 ሺህ ብር ተበርክቷል፡፡ ከ2 ሺህ በላይ የሚሆኑ ወጣት ድምፃውያን የማጣሪያ ውድድር አድርገው፤ ማጣሪያውን ያለፉ 12 ድምፃውያን በየሳምንቱ በቀጥታ የቴሌቪዥን ሥርጭት ከሙሉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ዓውደ ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ማዕከል ያዘጋጀውን ዓውደ ጥናትና ዓውደ ርዕይን ጎብኝተዋል። ከትናንት በስቲያ በአዲስ አበባ ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል የተከፈተውና በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ…

በንግዱ እና በገቢ አሰባሰብ ስርአት ውስጥ የሚስተዋሉ ውስብስብ ችግሮች ለመፍታት እየተሰራ ነው-ወ/ሮ አዳነች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "በንግዱ እና በገቢ አሰባሰብ ስርአት ውስጥ የሚስተዋሉ ውስብስብ ችግሮች ለመፍታት እና ሁሉም እኩል ተጠቃሚ የሚያደርግ  ስርዓት ለመፍጠር እየተሰራ ነው"   ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ።…

ከ600 ሺህ በላይ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ሃብታቸውን አስመዝግበዋል-ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የስነ-ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ከ600 ሺህ በላይ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ሃብትና ንብረታቸው ማስመዝገባቸውን አስታወቀ። የፌዴራል የስነ-ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ወዶ አጦ እንዳሉት፤ ባለፉት…

የባህልና ቱሪዝም ዘርፍ ለህዝቦች የእርስ በእርስ ግንኙነት መጠናከር ሚናው ከፍ እንዲል መደረግ አለበት – ዶ/ር ሂሩት ካሳው  

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)- የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የ2013 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በሐረር ከተማ እየቀረበ ይገኛል፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚንስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳው ለዘርፉ እድገት የልምድ ልውውጥ በማድረግ ሴክተሩ የህዝቦች…

አለመግባባቶች በውይይት እንዲፈቱ የተጀመሩ ስራዎች ውጤት እያስገኙ ነው – ወይዘሮ ሙፈሪሃት

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ጉዳዮች የሚፈጠሩ አለመግባባቶች በሰለጠነ መንገድ በውይይት እንዲፈቱ የተጀመሩ ስራዎች ውጤት እያስገኙ መሆኑን የሠላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። የሠላም ሚኒስትሯ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተቋማቸው ባለፉት ሶስት…