Fana: At a Speed of Life!

ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ወደ አክራ በረራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ወደ ጋና አክራ በረራ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሌላኛዋ የምዕራብ አፍሪካ መዳረሻ የሆነችው የጋና ዋና ከተማ አክራ በአፍሪካ የመጀመሪያውን ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን…

ለደሴ ከተማ የኮሪደር ልማት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ በመንግሥት እና በኅብረተሰብ ተሳትፎ ለሚሰራው የኮሪደር ልማት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነዉ። በመርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክትል…

እየተገነባ የሚገኘው የመከላከያ ኃይል ለሀገራችን ሉዓላዊነትና በሔራዊ ጥቅሞች መረጋገጥ ዋስትና ነው – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን 

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተገነባ የሚገኘው የመከላከያ ኃይል ለሀገራችን ሉዓላዊነትና በሔራዊ ጥቅሞች መረጋገጥ ዋስትና ነው ሲሉ የብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። አምባሳደር ሬድዋን ለመከላከያ…

ሰራዊት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ  በአስተማማኝ ብቃት ላይ ይገኛል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ  በአስተማማኝ ብቃት ላይ ይገኛል ሲሉ የጦር ሀይሎች ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚና የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አጀንዳውን ለምክክር ኮሚሽኑ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተወካዮች የተሰበሰቡ አጀንዳዎችን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከበ፡፡ በክልሉ ሲካሄድ የነበረው አጀንዳ የማሰባሰብ ምክክር መድረክ ተጠናቋል፡፡ አጀንዳውን የኮሚሽኑ ምክትል ዋና ኮሚሽነር…

ድህነትን ለመቀነስ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ወሳኝ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ድህነትን ለመቀነስ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ወሳኝ ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለፁ፡፡ 15ኛው የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በአዲስ አበባ አፍሪካ…

ሊቨርፑል ከአስቶንቪላ እንዲሁም ማንቼስተር ሲቲ ከብራይተን የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ 11ኛ ሳምንት ሊቨርፑል ከአስቶንቪላ እንዲሁም ማንቼስተር ሲቲ ከብራይተን የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡ የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ከአስቶን ቪላ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ደርጋል፡፡ በአንፊልድ…

የአዲስ አበባ ፖሊስ ያከናወናቸው የለውጥ ስራዎች ፍሬያማ መሆናቸውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ በ2016 በጀት ዓመት እንደ ተቋም ያከናወናቸው የለውጥ ስራዎች ፍሬያማ መሆናቸውን አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ በ2016 በጀት ዓመት የተሻለ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ አመራሮች፣ አባላት እንዲሁም ለተልዕኮው መሳካት ጉልህ…

በአማራ ክልል በሚገኙ የጤና ተቋማት የላቦራቶሪ የጥራት ማሻሻያ ፕሮግራሞች እየተተገበረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሚገኙ የጤና ተቋማት የላቦራቶሪ የጥራት ማሻሻያ ፕሮግራሞች እየተተገበረ መሆኑን የክልሉ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ "ጥራት ያለው የላቦራቶሪ አገልግሎት ለማይበገር የጤና ሥርዓት" በሚል መሪ ሃሳብ ያዘጋጀው…

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቐለ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 729 ተማሪዎች ዛሬ አስመረቀ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ የተመራቂ ተማሪዎች…