የሕብረቱ ተቋማዊ ሪፎርም መሰረታዊ ለውጥ በሚያመጣ መልኩ እየተከናወነ ነው – ሙሳ ፋኪ ማህማት
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ሪፎርም መሰረታዊ ለውጥ በሚያመጣ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሙሳ ፋኪ ማህማት ገለጹ።
46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ እየተካሄደ ነው።
ሊቀ መንበሩ…