በሞቀ ቤታቸው ያላቸውን ተቋድሰው ለማክበር ዕድሉን ያላገኙትን ወገኖች በማስታወስ በዓሉን እናክብር – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ፕሬዚዳንቷ ለመላው የክርስትና እምነቶች ተከታዮች መልካም የብርሃነ ትንስኤ በዓል እመኛለሁ ሲሉ በማህበራዊ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡…